❝የወገንን ህልፈት እና መፈናቀል ለማስቆም ወጣቶች ወደ ግንባር መዝመት ይገባቸዋል❞ ኮሚሽነር ዘላለም ልጃለም
ባሕር ዳር፡ ጥቅምት 24/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል አደጋ መከላከል፣ ምግብ ዋስትና ፕሮግራሞች ማስተባበሪያ ኮሚሽን ኮሚሽነር ዘላለም ልጃለም አሸባሪው የትግራይ ወራሪ ኃይል ወረራ ያደረሰውን ማኅበራዊ ቀውስ እና መደረግ በሚገባቸው ጉዳዮች ላይ ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡
አቶ ዘላለም...
❝ከአሸባሪው የትግራይ ወራሪ ኃይል የተቃጣብንን የሕልውና ሥጋት ለመቀልበስ ጽናት እና ቁርጠኝነት የትግሉ መርህ ሊሆን...
ባሕር ዳር: ጥቅምት 24/2014 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ ሕግ አጽንታ መንግሥት መስርታ በኖረችባቸው አያሌ ዘመናት ሁሉ ከውስጥም ከውጭም ጠላት አጥቷት አታውቅም፡፡ በእነዚህ የፈተና እና የመከራ ዘመናት ሁሉ ኢትዮጵያ በአሸናፊነት እንድትወጣ እልህ አሰጨራሽ ውጣ ውረድ እና...
‹‹የማይካድራው ጭፍጨፋ በሕወሓት መዋቅር ተፈፅሟል›› ሪፖርት
ባሕር ዳር፡ ጥቅምት 24/2014 ዓ.ም (አሚኮ) በማይካድራ አማራዎች ላይ ብሔርን መሰረት አድርጎ የተፈፀመው ጭፍጨፋ ሳምሪ በተሰኘው የሕወሓት ገዳይ የወጣት ቡድን እና በሕወሓት አመራርና ታጣቂዎች መፈፀሙን ዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብት ጥሰት ጥምር የምርመራ ሪፖርት አረጋገጠ፡፡
ጥቅምት...
የአፋር ክልል ነዋሪ ያለውን ማንኛውንም የነፍስ ወከፍ መሣሪያ በመያዝ እንዲዘምት ጥሪ ቀረበ።
ጥቅምት 24/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የአፋር ክልል ነዋሪ ያለውን ማናቸውንም የነፍስ ወከፍ መሣሪያና ትጥቅ እንዲሁም ተያያዥ ግብዓቶች በመጠቀም ከልዩ ኃይሉና መከላከያ ሠራዊቱ ጎን በመሠለፍ ሕዝቡ ከተደቀነበት አደጋ እንዲታደግ ክልሉ ጥሪ አቅርቧል።
የአፋር ክልል ርእሰ መሥተዳድር አወል...
ነገ በሚኒስትሮች ምክር ቤት የተዘጋጀ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ለኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀርቦ...
ባሕር ዳር፡ ጥቅምት 24/2014 ዓ.ም (አሚኮ) በሃገር ህልውናና ሉአላዊነት ላይ የተደቀነውን አደጋ ለመከላከል በሚኒስትሮች ምክር ቤት የተዘጋጀ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ነገ ለም/ቤቱ ቀርቦ ውይይት ከተደረገበት በኃላ ይፀድቃል ተብሎ ይጠበቃል፡፡
በኢፌደሪ ህገ መንግስት አንቀጽ 93/1 የውጪ...








