“ሽብርተኛው የትግራይ ወራሪ ኀይል ካለንበት ድረስ መጥቶ እንዲገድለን መጠበቅ የለብንም፤ ካለበት ቦታ ድረስ ሄደን...
ባሕር ዳር፡ ጥቅምት 26/2014 ዓ.ም (አሚኮ) አሸባሪው የትግራይ ወራሪ ኀይል በአማራ እና በአፋር ክልል እየፈጸመ ያለውን ግፍ ለማስቆም የአማራ ክልል መሥተዳድር ምክር ቤት ያስተላለፈውን የክተት ጥሪ ተከትሎ በርካታ ወጣቶች መከላከያ ሠራዊትን እና ልዩ ኀይልን...
“አሸባሪውና ወራሪው የትግራይ ኀይልን በከፍተኛ ሕዝባዊ ማዕበል እየደመሰስነው ነው” የአበርገሌ ወረዳ ነዋሪዎች
ጥቅምት 26/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የዋግና አካባቢው ነዋሪዎች ዛሬም እንደ ትናንቱ ከሌሎች ወንድም ሕዝቦች ጋር በመሆን በጠላት የተለመደውን ጀብድ እየፈጸሙ መሆናቸውን ተናግረዋል። አሸባሪው የትግራይ ወራሪ ኃይል የዋግ ሕዝብን ያልፈጸመበት የበደል አይነት የለም የሚሉት ነዋሪዎቹ የኢትዮጵያ...
ለቀድሞ የኢትዮጵያ ሠራዊት አባላት ጥሪ ቀረበ።
ጥቅምት 26/2014 (አሚኮ) የሀገር መከላከያ ሚኒስቴር ለቀድሞ የኢትዮጵያ ሠራዊት አባላት ጥሪ አቀረበ፡፡
የጥሪ ማስታወቂያው ሙሉ ዝርዝር ቀጥሎ ቀርቧል፡-
ሀገርን የማፍረስ ሴራን በማክሸፍ ሀገርን የማዳን ዘመቻ ላይ ባላቸው እውቀት ልምድ እና አቅም ከሀገር መከላከያ ሠራዊት ጎን በመሰለፍ...
“ሁሉም ጨርቄን ማቄን ሳይል መዝመት አለበት”
"ሁሉም ጨርቄን ማቄን ሳይል መዝመት አለበት" የጎንደር ዩኒቨርሲቲ መምህር ዶክተር ሲሳይ ምስጋናው
ጎንደር፡ ጥቅምት 26/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የጎንደር ዩኒቨርሲቲ አሻባሪውና ወራሪው የትግራይ ኀይል በአማራ ሕዝብ ላይ የፈጸመውን ግፍ የተመለከተ ጥናት አካሂዷል። ጥናቱን ካካሄዱት አንዱ መምህር...
ደቡብ ጎንደር ወደ ግንባር ከተተ።
ደብረታቦር፡ ጥቅምት 26/2014 ዓ.ም (አሚኮ) ታሪክ ሠሪው የደቡብ ጎንደር ሕዝባዊ ሠራዊት የቀረበለትን የክተት ጥሪ ተቀብሎ ወደ ግንባር ከትቷል፡፡ የአማራ ሕዝብ የመኖር ሕልውና አደጋ ላይ ወድቋልና ለቀረበለት የክተት ጥሪ ፈጣን ምላሽ ሰጥቷል። ሕዝባዊ ሠራዊቱ የአማራ...








