ʺበጽናት አብር በብልሃት ተሻገር”

ባሕር ዳር፡ ሕዳር 17/2014 ዓ.ም (አሚኮ) ከሁሉም ቀደመች፣ ብርሃን አሳዬች፣ ጨለማውን ገፈፈች፣ ተስፋን እውን አደረገች፡፡ ለምስክር፣ ለክብር፣ ለፍቅር የተዘጋጄች፡፡ አልፋ አትነካም፣ አሻግራ አታስነካም፡፡ መልካሟ ሀገር ቆራጥ ወታደር፣ ድንበር የሚያስከብር አጥታ አታውቅም፡፡ የጀግንነታቸውን ዝና ዓለም...

በኒውዝላንድ ዊሊንግተን የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ለተፈናቀሉ ወገኖች ከ30 ሺህ በላይ የአሜሪካ ዶላር ድጋፍ አደረጉ፡፡

ሕዳር 16/2014 ዓ.ም በኒውዝላንድ ዊሊንግተን የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን አሻባሪው የትግራይ ወራሪ ኃይል በከፈተው ጦርነት የተፈናቀሉ ወገኖችን ለመደገፍ 30 ሺህ 995 የአሜሪካ ዶላር ድጋፍ ማድረጋቸውን የአማራ ክልል ገንዘብ ቢሮ አስታውቋል፡፡ የአማራ ክልል መንግሥት በኒውዝላንድ ዊሊንግተን የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን...

“በጠላት መትረየስና ዲሽቃ የታሰረን ምሽግ እንደ ቀትር እባብ ተሽሎክሉኬ የቦምብ ናዳ አወረድኩባቸው፣ በየምሽጉ የነበሩት...

ደባርቅ፡ ሕዳር 16/2014 ዓ.ም (አሚኮ) በሰሜን ጎንደር ዞን በተከዜ ግንባር በተለያየ አካባቢ ወረራ የፈጸመውን አሸባሪውን የትግራይ ወራሪ ኀይል እንዳይመለስ አድርገው መቅበር እንደቻሉ የአማራ ልዩ ኀይል አባሉ ምክትል ሳጅን አየለ ግርማ ነግሮናል። "በጠላት መትረየስና ዲሽቃ...

“የአንድ ሉዓላዊ ሀገር የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሽብርተኛ ብሎ የፈረጀውን ቡድን መደገፍ የሀገሪቱን ሉዓላዊነት...

ባሕር ዳር፡ ሕዳር 16/2014 ዓ.ም (አሚኮ) በአሁኑ ወቅት በተለይ ምዕራባውያን ሀገራት ኢትዮጵያን የማዳከም ሴራ በአሸባሪው የትግራይ ወራሪ ኃይል በኩል እንዲፈጸምላቸው በመፈለግ ብዙኃን መገናኛ ተቋሞቻቸው ጭምር የሐሰት መረጃ በማሰራጨት ተጠምደዋል። አሜሪካን ጨምሮ ምዕራባውያኑ ሽብርተኛው የትግራይ ወራሪ...

ለወንጀል ድርጊቶች ማስፈፀሚያ ሊውሉ የነበሩ የጦር መሳሪያዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የአዲስ አበባ ሰላምና ጸጥታ...

አዲስ አበባ፡ ሕዳር 16/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሰላምና ጸጥታ አስተዳደር ቢሮ በአዲስ አበባ የፀጥታ ሁኔታ ላይ መግለጫ ሰጥቷል፡፡ በመግለጫው የአዲስ አበባ ሰላምን አስተማማኝ ለማድረግ የፀጥታ አካላት ከከተማዋ ሕዝብ ጋር በመቀናጀት ለወንጀል ድርጊቶች...