“ወደ ተከዜ ግንባር የዘመትኩት የሀገር መከላከያ ሠራዊት ተጋድሎን ለመቀላቀል ነው” ረዳት ፕሮፌሰር አማረ ጥጋቡ
ሕዳር 17/2014 ዓ.ም (አሚኮ) አሸባሪው የትግራይ ወራሪ ኀይልን ለማጥፋት ባለ ሀብቶች፣ አርሶ አደሮች፣ ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች፣ ምሁራን እንዲኹም የተለያዩ በርካታ ሀገር ወዳድ ኢትዮጵያዊውን ወደ ግንባር ዘምተዋል፣ እየዘመቱም ይገኛሉ። የተለያዩ የኅብረተሰብ ክፍሎች ዘመቻዉን መቀላቀላቸው ለመከላከያ...
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለጥቁር ሕዝቦች ያቀረቡት ጥሪ የፓን አፍሪካኒዝም ንቅናቄ ድጋሚ እንዲያብብ እንደሚረዳ...
ሕዳር 17/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የታሪክ መምህርና የሀገር ሽማግሌ ረዳት ፕሮፌሰር አሕመድ እንደገለጹት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከሕወሓት የሽብር ኃይል ጋርና ሉዓላዊነቷን ከተዳፈሩት አንዳንድ ምዕራባውያን ጋር የገባችበትን ጦርነት አስመልክቶ ለጥቁር የአፍሪካ ሕዝቦች ያስተላለፉት ጥሪ ተቀዛቅዞ...
❝እንድናሸንፍ በግባችን ላይ እናተኩር፤ በሚሠራብን ላይ ሳይሆን በምንሠራው ላይ እናተኩር❞ ሙሐዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል...
ሕዳር 17/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማኅበራዊ ጉዳይ አማካሪ ሙሐዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት በትዊተር የማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ባስተላለፉት መልዕክት ❝እንድናሸንፍ በግባችን ላይ እናተኩር። በሚሠራብን ላይ ሳይሆን በምንሠራው ላይ እናተኩር❞ ብለዋል፡፡
ሙሐዘ...
“ስለ ክብር ይኖራሉ፣ ስለ ሀገር ይሞታሉ”
ባሕር ዳር፡ ሕዳር 17/2014 ዓ.ም (አሚኮ) (አሚኮ) የታሪክ መጽሐፊያ ብዕር፣ የታላቅ ሀገር የጋራ ዜማ መዝሙር፣ የጀግንነት መነሻ፣ የኃያልነት መዳራሻ፣ የመከራ ቀን ማለፊያ፣ የማዕበል ዘመን መቅዘፊያ፣ የሁልጊዜ መኩሪያ፣ የጨለማ ቀን መውጫ መንገድ፣ የታላቅ ሕዝብ ማስተሳሰሪያ...
“ለሕይወቱ የማይሳሳ ጀግና የሀገር መከላከያ ሠራዊት ነው ያለን” የዳባት ከተማ ነዋሪዎች
ደባርቅ፡ ሕዳር 17/2014 ዓ.ም (አሚኮ) በደባርቅና ዳባት ወረዳዎች ወረራ የፈፀመውን አሸባሪውን የትግራይ ወራሪ ኀይል የሰሜን ጎንደር ሕዝብ ከወገን ጦር ጋር በመቀናጀት መደምሰሱ ይታወሳል፡፡ በዚህ ወቅት ታላቅ ተጋድሎ የፈፀሙት የዳባት ወረዳ ወጣቶች ለሕይወቱ የማይሳሳ ጀግና...








