ሕብረ ብሔራዊቷን ኢትዮጵያ የማጽናት እና የመጠበቅ አደራ ተብሲር –የንጉሱ ሽሩባ!
ባሕር ዳር፡ ታኅሣሥ 24/2014 ዓ.ም (አሚኮ) በእናቱ ፍቅር የተለወሰው ኮሶ አሞቱን ብቻ ሳይሆን ፀጉሩንም ዘመን ተሻጋሪ ኮስታራ አድርጎታል። የተዋበች ሚዶ እና ጣቶቿ አሻራቸው ከተዘናፈለው ሽሩባው ላይ አልጠፉም። የጥሩወርቅ ቅቤ ወዙ በዘመናዊው ቅባት አልተቀየረም። ስለሀገሩ...
“የሽብር ቡድኑ ወረራ ከፈጠረው ዘርፈ ብዙ ችግሮች በፍጥነት ለመውጣት አመራሩ ቁርጠኛ እና የጋራ ግንዛቤ...
ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 23/2014 ዓ.ም (አሚኮ) ላለፉት ሦስት ቀናት ከአማራ ክልል ከፍተኛ እና መካከለኛ አመራሮች ጋር ሲካሄድ የነበረው የምክክር መድረክ ዛሬ ተጠናቋል፡፡ የምክክር መድረኩ ዓላማ ከድል በኋላ የተፈጠሩ መዛነፎችን ለማረም እና በክልሉ ያለውን አመራር...
አመራሩ በተገኘው ድል ሳይኩራራ በቀጣይ ሊያጋጥሙ ለሚችሉ ፈተናዎች እንዲዘጋጅ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)...
ታኅሣሥ 23/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የፌደራል ተቋማትና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከፍተኛ አመራሮች በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ሲያካሂዱ የነበረውን ውይይት አጠናቀቁ።
በዘመቻ ለኅብረ-ብሔራዊ አንድነት በተገኙ ድሎች፣ በታዩ ውስንነቶችና በቀጣይ ስለሚኖረዉ አቅጣጫ ለሦስት ቀናት ውይይት ሲካሄድበት...
❝የልደት በዓል በብሔራዊ ደረጃ በላልይበላ ይከበራል❞ የቱሪዝም ሚኒስቴር
ታኅሣሥ 23/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የዘንድሮዉ የልደት በዓል በልዩ ድምቀት በብሔራዊ ደረጃ በላልይበላ ከተማ እንደሚከበር የቱሪዝም ሚኒስቴር አስታወቀ።
ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ በዓሉን በደማቅ ሁኔታ ለማክበር ከአማራ ክልል መንግሥት፣ ቱሪዝም ቢሮ እና ከደብረ ሮሃ ቅዱስ ላልይበላ...
❝ኢትዮጵያ የምትገነባው በዕውቀት ማዕከላት ውስጥ ነው!❞ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ.ር)
ዛሬ የምንመርቀው ቤተ መጻሕፍት ‹አብርሆት Enlightenment› ተብሎ ተሰይሟል። አብርሆት እውነትንና ዕውቀትን መሠረት በማድረግ ከድንቁርና ቀንበር ነጻ የመውጣት ሂደት ነው። እውነትን በአመክንዮ፣ በክርክር፣ በማስረጃ፣ በምርምር፣ የመፈለግ መንገድ ነው። ዕውቀት ወደ እውነት ለመድረስ ሁነኛው ጎዳና ነው...








