“የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽኑ ዋና ዓላማ ሰላም የኾነችና ለዜጎች የምትመች ኢትዮጵያን መገንባት ነው” ኮሚሽነር መላኩ...
ባሕርዳር:የካቲት 15/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ ባለብዙ መልክ ናት። ሕዝቦቿም ከጠበቀ አንድነት ተቀድተው በመዋሃድ እንደ አለላ ቀለም ደምቀው የሚኖሩ ናቸው። ይህንን የአንድነት እሴት ለመናድ የፈለጉ የውስጥ እና የውጭ ጠላቶች በየዘመናቱ ቢነሱም ኢትዮጵያና ኢትዮጵያውያ ግን ለክፉው...
“የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ የዘርፉ ባለድርሻ አካላት ቅንጅታዊ አሠራርን እንዲተገብሩ አድርጓል” የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል
አዲስ አበባ: የካቲት 15/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የፋይናንስ ተቋማት የአምራች ኢንዱስትሪውን በመደገፍ በኩል የሚጫወቱት ሚና በሚል ርእሰ ጉዳይ በአዲስ አበባ የውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው።
የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ መላኩ አለበል በመድረኩ ባደረጉት የመክፈቻ ንግግር ለወራት ሲካሄድ የነበረው የኢትዮጵያ...
በጎንደር ከተማ በቀዳማዊት እመቤት ጽሕፈት ቤት የተገነባው የዳቦ ፋብሪካ ተመርቆ ሥራ ጀመረ።
ጎንደር: የካቲት 15/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ርእሰ መስተዳደር ዶክተር ይልቃል ከፋለ፣ ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው፣ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገርና የሥራ እና ክህሎት ሚኒስትሯ ሙፈሪያት ካሚል በተገኙበት ነው ፋብሪካው የተመረቀው።
ፋብሪካው በቀን...
“ያን ጊዜ ከተማዋን ዋይታ ሞላት፣ የደም ጎርፍ አጥለቀለቃትʺ
ባሕር ዳር: የካቲት 12/2015 ዓ.ም (አሚኮ) "ያን ጊዜ ከተማዋን ዋይታ ሞላት፣ የደም ጎርፍ አጥለቀለቃትʺ
ከተማዋ በዋይታ ተሞላች፣ በለቅሶ ተናጠች፣ በተኩስ ድምጽ ተጨነቀች፣ የደም ጎርፍ አጥለቀለቃት፣ የንፁሐን ሬሳ ከበባት፡፡ ጨካኝ እጆች ንፁሐንን ገደሏቸው፣ መከራውን አጸኑባቸው፤ እንደ...
መንግሥት ለሀገር ኢኮኖሚ እድገት መሠረት የኾነውን የግሉን ዘርፍ በአግባቡ መደገፍ እንደሚገባው የአማራ ክልል ዘርፍ...
ባሕር ዳር: የካቲት 11/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ዘርፍ ማኅበራት ምክርቤት "ኮርድ ኤይድ -ኢትዮጵያ" ከተባለ ድርጅት ጋር በመተባበር የወጣቱን የሥራ እድል ፈጠራ አስመልክቶ በባሕር ዳር ከተማ ወይይት አካሂዷል።
አምራች ኢንተርፕራይዞች፣ የሚመለከታቸው የመንግሥት ባለድርሻ አካላት በመድረኩ...







