የብልጽግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች የፓርቲ እና የመንግሥት ሥራዎችን በአግባቡ መከወን የሚያስችል መዋቅር ለማጠናከር ከስምምነት...
ባሕር ዳር:መጋቢት 06/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የብልጽግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች በፓርቲው የስድስት ወር አፈፃፀም ላይ ባካሄዱት ውይይት የፓርቲ እና የመንግሥት ሥራዎችን በአግባቡ መከወን የሚያስችል መዋቅር ለማጠናከር ከስምምነት ደርሰዋል።
አመራሮቹ በፓርቲው የስድስት ወራት አፈፃፀም ላይ ሲያካሂዱ የነበረውን...
“ከደረሰብን መጠነ ሰፊ ውድመት ለመውጣት፤ በልዩ ብርታት እና በአንድነት መቆም ግድ ይላል” አባተ ጌታሁን...
ባሕር ዳር:መጋቢት 06/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል በጦርነት ምክንያት መጠነ ሰፊ ውድመት እና መፈናቀል ደርሷል። ይህንን ውድመት በተደራጀ መልኩ መልሶ ለመገንባት ሥራውን በባለቤትነት የሚመራ ተቋም በማስፈለጉ የአማራ ክልል መልሶ ማቋቋምና ግንባታ ፈንድ ጽሕፈት ቤት...
ዶክተር ወርቅነህ ገበየሁ ከአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንከን ጋር መወያየታቸውን አስታወቁ።
ባሕር ዳር:መጋቢት 06/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የምሥራቅ አፍሪካ ልማት በይነ መንግስት ሊቀመንበር ዶክተር ወርቅነህ ገበየሁ ከአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንከን ጋር ተወያይተዋል፡፡
ኢጋድ የቀጠናውን ሰላምና ደህንነት ለማረጋገጥ የሚያደርገው ጥረት፣ ኢጋድ እና አሜሪካ ስትራቴጂካዊ አጋርነትን ለማጠናከር...
“አፍሪካ ከድህነት ለመውጣት ስር ነቀል ለውጥ ያስፈልጋታል” የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን ተጠባባቂ ዋና ጸሀፊ አንቶኒዮ...
ባሕር ዳር:መጋቢት 06/2015 ዓ.ም (አሚኮ) አፍሪካ ከድህነት ለመውጣት ስር ነቀል ለውጥ ያስፈልጋታል ሲሉ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን ተጠባባቂ ዋና ጸሀፊ አንቶኒዮ ፔድሮ ተናገሩ።
55ኛው የተባበሩት መንግሥታት የአፍሪካ ኢኮኖሚ ኮሚሽን የፍይናንስ፣ ፕላኒንግና ምጣኔ ሀብት...
በደቡብ ወሎ ዞን በረዶ ቀላቅሎ በጣለው ዝናብ ጉዳት የደረሰባቸው አርሶ አደሮች ድጋፍ እንዲደረግላቸው ጠየቁ።
ደሴ: መጋቢት 06/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በደቡብ ወሎ ዞን የካቲት 30/2015 ዓ.ም በረዶ ቀላቅሎ በጣለዉ ዝናብ ምክንያት ከ450 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው ሀብት ወድሟል።
በሠብሎቻቸውና በአትክልቶቻቸው ላይ ውድመት የደረሰባቸው አርሶ አደሮችም የደረሠው ጉዳት ከፍተኛ በመሆኑ...








