በአካባቢው የተከሰተውን የኃይል መቆራረጥ ችግር ለመፍታት የአጭር፣ የመካከለኛ እና የረጅም ጊዜ ዕቅዶች ተቀርጸው እየተሰራ...
ባሕር ዳር :መጋቢት 15/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በምዕራብ ጎጃም እና በማዕከላዊ ጎንደር ዞኖች አንዳንድ አካባቢዎች የተከሰተውን የኃይል መቋረጥ ችግር ለመፍታት እየተሰራ መሆኑን በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የዋና ሥራ አስፈጻሚ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ ሙላት ገዛኸኝ አስታወቁ፡፡
የጽሕፈት...
ቅርሶችን በመጠበቅ እና በማልማት የማኅበረሰብ ተጠቃሚነትን ማረጋገጥ እንደሚገባ ተገለጸ።
ባሕር ዳር :መጋቢት 15/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ቅርሶችን በመጠበቅ፣ በመንከባከብ እና በማልማት የማኅበረሰብ ተጠቃሚነትን ማረጋገጥ እንደሚገባ የኢትዮጵያ ቅርስ ባለስልጣን የቅርስ ጥበቃና እንክብካቤ ዳይሬክቶሬት ተወካይ ዳይሬክተር ኢንጅነር ጌታቸው ተካልኝ ተናግረዋል። ኢንጅነር ጌታቸው ይህንን ያሉት ባለስልጣን መሥሪያ...
የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ ክልላዊ የተፈጥሮ ሃብት ልማትና ጥበቃ ሥራ ርክክብና ሽግግር አደረገ።
ባሕር ዳር፡ መጋቢት 15/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ የ2015 ዓ.ም የተፈጥሮ ሃብት ሥራ ርክክብና ሽግግር በዋግኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር ደሃና ወረዳ ሽማምዳን ቀበሌ ጋውሳ ተፋሰስ አደረገ።
የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ ኀላፊ ኀይለማሪያም ከፍያለው (ዶ.ር)...
”ወደ ኢንቨስትመንት የሚገቡ ባለሀብቶች በፍጥነት እና በጥራት ወደ ሥራ መግባት አለባቸው” ግርማ የሺጥላ
ደሴ:መጋቢት 15/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ወደ ኢንቨስትመንት የሚገቡ ባለሀብቶች በፍጥነት እና በጥራት ወደ ሥራ መግባት እንዳለባቸው በብልጽግና ፓርቲ የአማራ ክልል ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኀላፊ ግርማ የሺጥላ ገልጸዋል።
በደቡብ ወሎ ዞን በሀርቡ ከተማ አሥተዳደር አዲስ መንደር ሁለገብ...
“የሸማቾች ኅብረት ሥራ ማኅበራት የተፈጠረውን የዋጋ ንረት ለመቋቋም የሚያስችሉ ሸቀጦችን ለአባሎቻቸው እና ለማኅበረሰቡ እያቀረቡ...
ባሕር ዳር :መጋቢት 15/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል የኢንዱስትሪ እና የግብርና ምርቶች ላይ ያለውን የዋጋ ንረት እና የዋጋ ንረቱን ለመቀነስ ኅብረት ሥራ ማኅበራት እየሠሩት ያለውን ሥራ አሚኮ ተዟዙሮ ቃኝቷል።
ወይዘሮ መሠረት መኮንን ይባላሉ፡፡ በባሕርዳር ከተማ...








