የሀገር ባለውለታ ንጉሥ ተክለ ሃይማኖት/ንጉሰ ጎጃም ወከፋ/ !

ደብረማርቆስ: ጥር 03/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የንጉሥ ተክለ ሃይማኖትን ታሪክ ለማወቅ የጎጃም ገዥዎችን ታሪክ መመልከት አስፈላጊ ነው፡፡ የጎጃም ሀገረ ገዥዎች ታሪክ የሚጀምረው ከደጃዝማች ዮሴዴቅ (1744 - 1749) እንደኾነ በርካታ የታሪክ ፀሐፊዎች ዘግበውታል፡፡ ዮሴዴቅ በዳግማዊ ኢያሱ ብርሃን...

ʺሙሽራዋ ተሞሽራለች፣ እልፍኙንም አስውበዋለች”

ባሕር ዳር: ጥር 03/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የሀገር ዋልታዋ ተሞሽራለች፣ የሀገር አለኝታዋ ተሞሽራለች፣ የጀግኖች እናት ተሞሽራለች፣ የጥበባት አምባ ተሞሽራለች፣ የታሪክ ብራናዋ ተሞሽራለች፣ የምስጢር ባለቤቷ ተሞሽራለች፡፡ እልፍኙ ተውቧል፣ ቤተ መንግሥቱ አምሯል፡፡ ዙሪያ ገባው አጊጧል፡፡ ነገሥታቱ ያማረውን ቤተ...

በዓለም ከተማ ነዋሪዎች ላይ ቅሬታ የፈጠረው የአስፋልት መንገድ ፕሮጀክት

ባሕር ዳር: ጥር 03/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ከሦስት ዓመታት በፊት ግንባታው የተጀመረው የኮከብ መስክ ዓለም ከተማ አስፋልት መንገድ ፕሮጀክት በነዋሪዎች ላይ ቅሬታ ፈጥሯል። የመንገድ ፕሮጀክቱ የእንሳሮን እና የመርሐቤቴን ወረዳዎች የሚያገናኝ ነው። ፕሮጀክቱ መስከረም 2015 ዓ.ም መጠናቀቂያ...

6ኛው የሕዝብ ተወካዮች እና የፌዴሬሽን ምክር ቤቶች 2ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 1ኛ የጋራ ልዩ...

ባሕር ዳር: ጥር 03/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ምክር ቤቶቹ በሚያካሂዱት ልዩ ስብሰባ የ2ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 1ኛ የጋራ የመክፈቻ ስብሰባ ቃለጉባዔን መርምሮ በማጽደቅ እንደሚጀመር ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡ በንብረት ላይ የሚጣለውን ታክስ የባለቤትነት...

ብሔራዊ የጸር ሙስና አስተባባሪ ኮሚቴ ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በተገኙበት ሥራዎችን ገመገመ።

ባሕርዳር፡ ጥር 03/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ብሔራዊ የጸር ሙስና አስተባባሪ ኮሚቴ እስካሁን የሠራቸው ስራዎችን ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በተገኙበት ገምግሟል። እስካሁን ከኅብረተሰቡ ከፍተኛ ቁጥር ያለው የሙስና ወንጀል የተመለከቱ ጥቆማዎች ደርሰዋል። የጠቅላይ ሚንስትር ጽሕፈት ቤት መረጃ እንደሚያሳየው፤...