“በቀጣይ ዓመት የዓድዋ ድል በዓልን አፍሪካዊ ወንድሞቻችን አካትተን አፍሪካዊ ክብረ በዓል ለማድረግ እንሠራለን” ፊልድ...
ባሕር ዳር: የካቲት 23/2015 ዓ.ም (አሚኮ) 127ኛው የዓድዋ ድል በዓል በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ በድምቀት እየተከበረ ነው፡፡ በዓሉን የኢፌዴሪ መከላከያ ሚኒስቴር ኅላፊነቱን በባለቤትነት ይዞ እንዲሠራ በመንግሥት በኩል መወሰኑ ተገቢ እና ትክክለኛ ነበር ያሉት ኢታማዦር...
ነጋሪት ማስጎሰም፤ ሰላቶን ማሳደድ ነበረ ሥራችን፤ ሰው መሆን አይቀርም ደረሰ ተራችን! ብርሃን ዘ...
ባሕር ዳር: የካቲት 23/2015 ዓ.ም (አሚኮ) “ከእያንዳንዱ ጠንካራ ወንድ ጀርባ አንድ ጠንካራ ሴት አለች” ይላሉ ኢትዮጵያዊያን በብሂላቸው፡፡ እውነት ነው ከአፍሪካዊያን የነጻነት አባት ክንደ ብርቱው እምዬ ምኒልክ ጀርባ የማትታጠፈው እቴጌ ጣይቱ ብጡል ኃይለ ማርያም ነበረች፡፡...
በዓድዋ ድል ዘመን የነበረውን አንድነት እና መተባበር ለአሁኑ ዘመን ሀገር ግንባታ መጠቀም እንደሚገባ ፕሮፌሰር...
ባሕርዳር: የካቲት 23/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ዓድዋ የጥቁር ሕዝቦች የባርነት ቀምበር የተሰበረበት የጥቁር ሕዝቦች የአሸናፊነት ሥነ ልቦና ከፍ ከፍ ያለበት የኢትዮጵያውያን ብሎም የአፍሪካውያን የድል በዓል ነው።
ይህ ድል በቀላሉ አልተገኘም ደም እና አጥንት እንዲሁም ሕይወት ተገብሮበታል።...
“ዓድዋ ሥላሴን ጠላት አረከሰው፤ ገበየሁ በሞቴ ግባና ቀድሰው!” አዝማሪ ጣዲቄ
ባሕር ዳር:የካቲት 23/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የአፍሪካ ሕዝቦች ቀንዲል፤ የዓለም ጥቁር ሕዝቦች ብርሃን ለኾነው የነጻነት ድል ምንጭ ኾና የተገኘችው ኢትዮጵያ ናት፡፡ የዓለም ጥቁር ሕዝብ በተለይም ደግሞ አፍሪካዊያን የከፋ የመከራ እና የጨለማ ዘመንን አሳልፈዋል፡፡ ከዚያ ጨለማ...
“ከፍ ያለው የዓድዋ ዘመን የአሸናፊነት ሥነ ልቦና ዛሬም መደገም አለበት፡፡” የሥነ ልቦና ባለሙያው ሙሉዓዳም...
ባሕርዳር: የካቲት 23/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ከፍ ያለው የዓድዋ ዘመን ሥነ ልቦና ዛሬም መደገም እንዳለበት የሥነ ልቦና ባለሙያው ሙሉዓዳም ታምሩ ተናገሩ፡፡
የሥነ ልቦና ባለሙያው ሙሉዓዳም ታምሩ ዓድዋ በዓለም ታሪክ ውስጥ ገዝፈው ከሚነገሩ ታሪኮች ውስጥ አንዱ ነው...








