ኢትዮ ቴሌኮም ለባለ ዕድለኞች የመኪና ሽልማቱን አስረከበ።

አዲስ አበባ: ታኅሣሥ 25/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮ ቴሌኮም በ131 ዓመት የአብሮነት ጉዞ ውስጥ ኢትዮ ቴሌኮም ሜጋ ፕሮሞ 130 በሚል 3ኛው የሽልማት ሥነ ሥርዓት አካሂዷል። ኩባንያው 130ኛ ዓመት የምሥረታ በዓሉን ምክንያት በማድረግ ከመስከረም 12/2017 ዓ.ም...

የቀድሞ የኢትዮጵያ ጦር ሠራዊት አባላትን ተጠቃሚነት ለማሳደግ እየተሠራ ነው።

አዲስ አበባ: ታኅሣሥ 25/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የቀድሞ የኢትዮጵያ የጦር ኀይሎች እና የፓሊስ ሠራዊት ማኅበራት ኅብረት አባላት በደርግ ዘመነ መንግሥት እና ቀደም ብሎ በነበረው ሥርዓት በአየር ኀይል፣ በምድር ጦር፣ በባሕር ኀይል እና በፖሊስ ሠራዊትነት ያገለገሉ...

የጤና አገልግሎትን ተደራሽ ለማድረግ ከግል ዘርፉ ጋር በትብብር መሥራት ያስፈልጋል።

አዲስ አበባ: ታኅሣሥ 25/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ሃባሪ መዲካል ፕላዛ የተሰኜ የጤና ተቋም በአዲስ አበባ ከተማ ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ኾኗል። የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ሁኔታዎች ከተመቻቹላቸው ለሀገር እና ወገን የሚቆረቆሩ...

“አደጋ ሊጥል የሚመጣን ኃይል በመመከት ሕግ ማስከበር አለባችሁ” ሌተናል ጄኔራል መሐመድ ተሰማ

ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 25/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር በአማራ ፖሊስ ዩኒቨርስቲ ኮሌጅ ጥሩ ብርሃን መሠረታዊ የፖሊስ ማሠልጠኛ ኢኒስቲትዩት ያሠለጠናቸውን የሰላም አስከባሪ አባላት አስመርቋል። ተመራቂዎች በቆይታቸው ፣ የወታደራዊ አካል ብቃት ፣ ተኩስ ፣ የውጊያ...

“‎በተከፈለ መስዋዕትነት ክልሉ ተደቅኖበት ከነበረው አደጋ ወደ አንጻራዊ ሰላም ተመልሷል” አማኑኤል ፈረደ (ዶ.ር)

ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 25/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ‎የአማራ ክልል የአሥተዳደር ዘርፍ የስድስት ወራት ዕቅድ አፈጻጸም የግምገማ መድረክ በባሕር ዳር ከተማ እየተካሄደ ነው። ‎ ‎በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ የአሥተዳደር ዘርፍ አሥተባባሪ አማኑኤል ፈረደ (ዶ.ር) የክልሉን ዘላቂ ሰላም...