“የረመዷን ፆም ዛሬ ጨረቃ ከታየች ነገ፣ ካልሆነ ግን ከነገ በስቲያ ይጀምራል” የፌዴራል ጠቅላይ ሸሪዓ...
ባሕር ዳር፡ መጋቢት 12/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የ1444ኛው ዓመተ ሒጅራ የረመዷን ፆም ማክሰኞ (ዛሬ) ጨረቃ ከታየች ረቡዕ (ነገ)፣ ካልኾነ ግን ሐሙስ (ከነገ በስቲያ) እንደሚጀምር የፌዴራል ጠቅላይ ሸሪዓ ፍርድ ቤት አስታወቀ።
ፍርድ ቤቱ የ1444ኛው ዓመተ ሒጅራ የረመዷን...
በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ትኩረቱን ያደረገ የብልጽግና ፓርቲ መሪዎች የውይይት መድረክ በባሕር ዳር እየተካሄደ ነው።
ባሕር ዳር፡ መጋቢት 12/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የብልጽግና ፓርቲ በአማራ ክልል የሚገኙ ከፍተኛ እና መካከለኛ አመራሮች የተሳተፉበት "ድሎችን የማጽናትና ፈተናዎችን የመሻገር ወቅታዊና ታሪካዊ የአመራር ተልዕኮ" በሚል ርዕስ ነው ውይይቱ እየተካሄደ የሚገኘው።
የብልጽግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ...
የጥጥ ምርት የገበያ ትስስር ባለመኖሩ ለኪሳራ መዳረጋቸውን በወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን የሚገኙ ባለሀብቶች...
ሁመራ :መጋቢት 12/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን ሰሊጥ ፣ ጥጥ ፣ ማሽላና ማሾ በስፋት ከሚመረቱ ምርቶች መካከል በዋናነት ይጠቀሳሉ ። በዞኑ በ2014/2015 የምርት ዘመን ከ4 መቶ 40 ሺህ ሄክታር መሬት በላይ...
“ጠንካራ የፓርቲ ቁመና በመፍጠር እና መንግሥት በመገንባት የኢትዮጵያን ብልጽግና ዕውን ለማድረግ እየተሰራ ነው ”...
ባሕር ዳር :መጋቢት 12/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ብልጽግና ፓርቲ ጠንካራ የፓርቲ ቁመና በመፍጠርና ጠንካራ መንግሥት በመገንባት የኢትዮጵያን ብልጽግና ዕውን ለማድረግ በትኩረት እየሰራ መሆኑን የፓርቲው ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ ተናገሩ፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ የብልጽግና አመራሮች ስብሰባ...








