የኢትዮጵያ መንግሥት አጋዥ ነው ብሎ እስካመነ በሽግግር ፍትሕ ዙሪያ ያለውን እውቀት ለማካፈል ዝግጁ መኾኑን...
ባሕር ዳር፡ መጋቢት 15/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብዓዊ መብት ኮሚሽን በኢትዮጵያ ጉዳይ ከዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብት ኤክስፐርቶች ጋር ውይይት አካሂዷል፡፡
52ኛው ዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብት ኮሚሽን ውይይት በኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዳይ ላይ ያተኮረ ነበር...
በአካባቢው የተከሰተውን የኃይል መቆራረጥ ችግር ለመፍታት የአጭር፣ የመካከለኛ እና የረጅም ጊዜ ዕቅዶች ተቀርጸው እየተሰራ...
ባሕር ዳር :መጋቢት 15/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በምዕራብ ጎጃም እና በማዕከላዊ ጎንደር ዞኖች አንዳንድ አካባቢዎች የተከሰተውን የኃይል መቋረጥ ችግር ለመፍታት እየተሰራ መሆኑን በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የዋና ሥራ አስፈጻሚ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ ሙላት ገዛኸኝ አስታወቁ፡፡
የጽሕፈት...
ቅርሶችን በመጠበቅ እና በማልማት የማኅበረሰብ ተጠቃሚነትን ማረጋገጥ እንደሚገባ ተገለጸ።
ባሕር ዳር :መጋቢት 15/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ቅርሶችን በመጠበቅ፣ በመንከባከብ እና በማልማት የማኅበረሰብ ተጠቃሚነትን ማረጋገጥ እንደሚገባ የኢትዮጵያ ቅርስ ባለስልጣን የቅርስ ጥበቃና እንክብካቤ ዳይሬክቶሬት ተወካይ ዳይሬክተር ኢንጅነር ጌታቸው ተካልኝ ተናግረዋል። ኢንጅነር ጌታቸው ይህንን ያሉት ባለስልጣን መሥሪያ...
የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ ክልላዊ የተፈጥሮ ሃብት ልማትና ጥበቃ ሥራ ርክክብና ሽግግር አደረገ።
ባሕር ዳር፡ መጋቢት 15/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ የ2015 ዓ.ም የተፈጥሮ ሃብት ሥራ ርክክብና ሽግግር በዋግኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር ደሃና ወረዳ ሽማምዳን ቀበሌ ጋውሳ ተፋሰስ አደረገ።
የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ ኀላፊ ኀይለማሪያም ከፍያለው (ዶ.ር)...
”ወደ ኢንቨስትመንት የሚገቡ ባለሀብቶች በፍጥነት እና በጥራት ወደ ሥራ መግባት አለባቸው” ግርማ የሺጥላ
ደሴ:መጋቢት 15/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ወደ ኢንቨስትመንት የሚገቡ ባለሀብቶች በፍጥነት እና በጥራት ወደ ሥራ መግባት እንዳለባቸው በብልጽግና ፓርቲ የአማራ ክልል ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኀላፊ ግርማ የሺጥላ ገልጸዋል።
በደቡብ ወሎ ዞን በሀርቡ ከተማ አሥተዳደር አዲስ መንደር ሁለገብ...








