በአማራ ክልል ከ“የመደመር ትውልድ” መጽሐፍ ሽያጭ ጋር በተያያዘ ከ880 ሚሊየን ብር በላይ ለመሰብሰብ እየተሠራ...
የሚገኘው ገቢ ለፋሲል ግንብ ጥገና፣ ማስዋቢያና ማልሚያ የሚውል ነው
ባሕር ዳር፡ መጋቢት 22/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ከ“የመደመር ትውልድ” መጽሐፍ የመጀመሪያ ዙር ሽያጭ እና በአንድ ወር ውስጥ ከሚከናወኑ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብሮች ከ880 ሚሊየን ብር...
በርሃማነትን ተከላካይ ዘቦች
ባሕርዳር: መጋቢት 22/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የሰሃራ በርሃ ወደ ኢትዮጵያ የሚያደርገውን መስፋፋት መካች ዘቦች ተደርገው ከሚወሰዱት የሰሜን ምዕራብ ኢትዮጵያ ፓርኮችና ጥብቅ ስፍራዎች ውስጥ አንዱ ነው የጎደቤ ፓርክ፡፡
ፓርኩ በዞኑ ምዕራብ አርማጭሆ ወረዳ ጎደቤ በተባለው ስፍራ ይገኛል።...
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን በዋና ዋና ተልዕኮዎቹ እና አፈጻጸማቸው ዙሪያ በባሕር ዳር ከተማ ምክክር...
ባሕር ዳር :መጋቢት 22/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን በዋና ዋና ተልዕኮዎቹ እና አፈጻጸማቸው ዙሪያ በባሕር ዳር ከተማ ምክክር እያደረገ ነው።
በውይይቱ ላይ የአማራ ክልል ምክትል ርእሰ መሥተዳድር ጌታቸው ጀንበር (ዶ.ር)፣ የብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን...
የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎትና ብሔራዊ ባንክ ህገወጥ የውጭ ምንዛሪና የገንዘብ ዝውውር ተዋናዮችን በጥናት በመለየት...
ባሕር ዳር፡ መጋቢት 21/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎትና ብሔራዊ ባንክ ህገወጥ የውጭ ምንዛሪና የገንዘብ ዝውውር ተዋናዮችን በጥናት በመለየት ቀጣይ እርምጃ እንደሚወስዱ አስታውቀዋል፡፡
የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት በህገወጥ የገንዘብ ዝውውርና ህገወጥ የውጭ ምንዛሪ እንቅስቃሴ...
በአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር ይልቃል ከፋለ (ዶ.ር)የተመራ ልዑክ ከአውሮፓ ኅብረት ፓርላማ አባላት ጋር መወያየቱ...
ባሕር ዳር፡ መጋቢት 22/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ርእሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ (ዶ.ር) የተመራ ልዑክ በቤልጅየም ብራሰልስ የሥራ ጉብኝት እያካሄደ ነው።
በርእሰ መስተዳድሩ የተመራው ልዑክ በዛሬው እለት ከአዉሮፓ ኅብረት የፓርላማ አባላት ጋር በተለያዩ...








