በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የብልጽግና ፓርቲ አባላት የፓርቲው ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ባስተላለፈው ውሳኔ መሰረት...
ባሕር ዳር:መጋቢት 22/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የብልጽግና ፓርቲ አባላት የፓርቲው ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ባስተላለፈው ውሳኔ መሰረት ውይይት ማካሄድ ጀመሩ።
"የተገኙ ድሎችን ማጽናትና ፈተናዎችን መሻገር" በሚል መሪ ሃሳብ በመካሄድ ላይ ባለው የውይይት መድረክ...
“በአማራ ክልል ጦርነት በነበረባቸው ቀጠናዎች 40 በመቶ እናቶች በቤት ውስጥ እየወለዱ ነው” የአማራ ክልል...
በአማራ ክልል በጦርነቱ ምክንያት የጤናው ሴክተር ብቻ ወደ 14 ቢሊዮን ብር ጉዳት ደርሶበታል
ባሕር ዳር :መጋቢት 22/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ጦርነት በነበረባቸው ቀጠናዎች የሚኖሩ 40 በመቶ የሚኾኑ እናቶች በቤት ውስጥ እንደሚወልዱ የክልሉ ጤና ቢሮ...
የጣናን እና የህዳሴ ግድብን አካባቢ የሥነ ምሕዳር ችግሮች ለመቅረፍ ልዩ ትኩረት እንደሚያስፈልግ የዓባይ ተፋሰስ...
ባሕር ዳር፡ መጋቢት 22/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የዓባይ ተፋሰስ አሥተዳደር የህዳሴ ግድብ፣ የጣና አካባቢ ሥነ ምሕዳር እና የውኃ ሃብት አሥተዳደር ላይ ያሉ ተግዳሮቶችን ለመፍታት የሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት እየተካሄደ ነው።
የዓባይ ተፋሰስ አሥተዳደር...
በግብርናው ዘርፍ የተመዘገቡ ስኬቶች ኢትዮጵያን የብልጽግና ተምሳሌት ለማድረግ የተጀመረው ጉዞ ማሳያዎች ናቸው።
ዘንድሮ ከበጋ መስኖ 52 ሚሊዮን ኩንታል ምርትም ይጠበቃል።
ባሕር ዳር፡ መጋቢት 22/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በአረንጓዴ አሻራ፣ ስንዴ ልማትና በሌማት ትሩፋት የተመዘገቡ የግብርና ዘርፍ ስኬቶች ኢትዮጵያን የብልጽግና ተምሳሌት ለማድረግ የተጀመረው ጉዞ ማሳያዎች መሆናቸውን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
ኢትዮጵያ...
የጎርጎራ ፕሮጀክት በአራት ወራት ውስጥ አገልግሎት መስጠት ይጀምራል።
ባሕር ዳር፡ መጋቢት 22/2015 ዓ.ም (አሚኮ) እንደ አገር ቱሪዝምን ለማስፋፋት በመላ ሀገሪቷ ስምንት የ«ገበታ ለትውልድ» አዳዲስ ፕሮጀክቶች ሊጀመሩ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገልጸዋል፡፡
በ6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 2ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 11ኛ መደበኛ...








