“ጠዋት በነጋ ጊዜ በቃ ይሠቀል ብለው ደመደሙ” የቅኔ እና የአዲስ ኪዳን መምህር ጥቀኄር ወርቄ

ባሕር ዳር: ሚያዝያ 06/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ኢየሱስ ክርስቶስ ለአዳም የገባውን ከአምስት ቀን ተኩል በኋላ ከልጅ ልጅህ ተወልጄ፣ በሜዳህ ድሔ፣ በመስቀል ላይ ተሠቅየ፣ አድንሃለሁ ብሎ የገባለትን ቃል ለማክበር ወደዚች ምድር በመጣ ጊዜ አይሁድ ልባቸው ታውሮ...

ሁሉ ተፈጸመ!

ባሕር ዳር: ሚያዝያ 06/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በእለተ አርብ በነገረ መስቀሉ ስለሆነው የቅኔ እና የሐዲስ ኪዳን መምሕሩ ጥቀኄር ወርቄ ሲያብራሩ እንዳሉት ፀሐይ ብርሃኗን ከለከለች፣ ከዋክብት ረገፉ፣ ጨረቃ ደም ለበሰች፡፡ ምድር ተናወጸች፣ ቀላያት ተከፈቱ እንዲሁም የቤተ...

የጣሊያን ጠቅላይ ሚኒስትር ጆርጂያ ሜሎኒ በኢትዮጵያ ይፋዊ የሥራ ጉብኝት ለማድረግ አዲስ አበባ ገቡ።

አዲስ አበባ: ሚያዝያ 06/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትሯ አዲስ አበባ ሲገቡ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ አቀባበል አድርገውላቸዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ጆርጂያ ሜሎኒ ለሁለት ቀናት ቆይታ የሚያደርጉ ሲኾን በዚህም ከኢፌዴሪ መንግሥት...

“የትንሣዔ በዓልን ስናከብር የሀገር አንድነትን በዕርቅ ዘላቂ ለማድረግ ቃል በመግባት መኾን አለበት” የእምነት አባቶች

ባሕር ዳር: ሚያዝያ 06/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የትንሣዔ በዓልን ስናከብር የሀገር አንድነትን በዕርቅ ዘላቂ ለማድረግ ቃል በመግባት መሆን እንዳለበት የእምነት አባቶች ተናገሩ። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማቲያስ፤ የትንሳዔ በዓልን አስመልክተው ለመላው የኢትዮጵያ...

ለትንሣዔ በዓል የእርድ እንስሳት በበቂ መቅረቡን ገዥዎች ተናገሩ፡፡

ባሕር ዳር: ሚያዝያ 06/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በባሕርዳር ከተማ የእርድ እንስሳት አቅርቦት ቢኖርም ከባለፉት በዓላት ከነበረው ዋጋ ጭማሬ ማሳየቱን ነው ገዥዎች የገለጹት፡፡ አሚኮ በባሕርዳር ከተማ የትንሣዔ በዓልን መሰረት በማድረግ የእርድ እንስሳት ግብይትን ተመልክቷል፡፡ ሻጭና ገዥንም አነጋግሯል፡፡...