በምሥራቅ ጎጃም ዞን ማቻከል ወረዳ ከ22 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ የተገነባው የንፁህ መጠጥ ውኃ...

ደብረ ማርቆስ: ሚያዝያ 23/2015 ዓ.ም (አሚኮ)በምሥራቅ ጎጃም ዞን ማቻከል ወረዳ ግራቅዳምን ቀበሌ ከ22 ሚሊዮን ብር በላይ በኾነ ወጭ የተገነባው የንፁህ መጠጥ ውኃ ፕሮጀክት ነው ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት የኾነው። በአማራ ክልል ውኃና ኢነርጂ ቢሮ፣ በአመልድ ኢትዮጵያ...

በቃብትያ ሁመራ ወረዳ በአዲኸርዲ ከተማ ከ7 ሚሊዮን ብር በላይ በኾነ ወጪ በአቶ ማሩ ዓምዶም...

ሁመራ: ሚያዝያ 23/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን የአካባቢው ኅብረተሰብ ለበርካታ ዓመታት ነጻነቱን ለመጎናጸፍ መራራ ትግልን አድርጓል። በባለፉት ሦስት አስርት ዓመታት የወልቃይት ጠገዴ ሃብት ያለ ከልካይ ሲዘረፍ የወልቃይት ጠገዴ አማራ...

ከ3 ነጥብ 5 ሚሊዮን በላይ ዜጎች የኮሮና ቫይረስ መከላከያ ክትባት ለመስጠት ማቀዱን የአማራ ክልል...

ባሕር ዳር: ሚያዝያ 24/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ከሚያዚያ 28/2015 ዓ.ም ጀምሮ ለተከታታይ ስድስት ቀናት በክልሉ ሁሉም አካባቢዎች በሚሰጠው 4ኛ ዙር የኮሮና ቫይረስ መከላከያ ክትባት ከ3 ነጥብ 5 ሚሊዮን በላይ ዜጎችን ተደራሽ ለማድረግ ማቀዱን የአማራ ክልል...

“ሜይ ዴይ” ዓለም አቀፉ የሠራተኞች ቀን ጥቅምና መብትን በትግል የማጽናት ተምሳሌት!

ባሕር ዳር: ሚያዝያ 23/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የዓለም የሠራተኞች ቀን ሠራተኛው ለመብቱ ከፍተኛ ትግል ያደረገበት፤ ከሠራተኞች የሥራ ሰዓት ምጣኔ እስከ የሙያ ደኅንነትና ጤንነት ጥበቃ ፤ ለተገቢው ሥራ ተገቢ ክፍያ እስከ ዕኩል ክፍያ መተግበር በትግል የተረጋገጠበት...

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የገበታ ለሀገር አካል የኾነውን ሐላላ ኬላ ሪዞርት መርቀው ከፈቱ::

ባሕር ዳር: ሚያዝያ 23/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የገበታ ለሀገር አካል የሆነውን ሐላላ ኬላ ሪዞርት መርቀው ከፍተዋል። በምርቃቱ ላይ ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በተጨማሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ታገሰ ጫፎ፣ የክልል ርእሳነ-መሥተዳድሮችና ሌሎች...