የደን ጭፍጨፋ ሳይፈፀም መከላከል እና ጥፋት ሲፈፀምም መጠየቅ ይገባል።
ወልድያ: ጥር 02/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የወልድያ ከተማ አሥተዳደር ከደን ጠባቂዎች፣ ከእድር መሪዎች፣ ከቀበሌ አሥተዳዳሪዎች፣ ከግብርና ባለሙያዎችና ከሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር የአካባቢውን ደን እና የተፈጥሮ ሃብት መጠበቅ ላይ ያተኮረ ምክክር አካሂዷል።
የከተማ አሥተዳደሩ ደን...
“ኢትዮጵያን የአፍሪካ የብልጽግና ተምሳሌት የማድረግ ጉዟችን ተጠናክሮ ይቀጥላል” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን...
ባሕር ዳር: ጥር 02/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት አየር መንገዳችን ለ80 ዓመታት የዘለቀውን የአፍሪካ አስተሣሣሪነቱን የሚያጸና አዲስ ምዕራፍ ጀምሯል ብለዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)...
ኢትዮጵያ እምቅ አቅሟን እና ታላቅ ርዕይዋን የሚመጥን ሌላ ተጨማሪ ሜጋ ፕሮጀክት ጀምራለች።
ባሕር ዳር: ጥር 02/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) የቢሾፍቱ ዓለምአቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ ሥራን አስጀምረዋል።
የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ባጋረ መረጃ ኢትዮጵያ እምቅ አቅሟን እና ታላቅ ርዕይዋን የሚመጥን ሌላ...
“ሕዝቡ የሚፈልገው ሰላምን፣ አብሮነትን፣ አንድነትን እና ኢትዮጵያዊነትን ነው” አቶ ይርጋ ሲሳይ
ባሕርዳር: ጥር 02/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የብልጽግና ፓርቲ የፖለቲካ እና አቅም ግንባታ ዘርፍ የስድስት ወራት የእቅድ አፈጻጸም እና የቀጣይ አቅጣጫዎች ዙሪያ በባሕር ዳር ከተማ እየመከረ ነው።
የአማራ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኀላፊ ይርጋ ሲሳይ...
ኢትዮጵያ ባሻሻለችው የጤና ፖሊሲ በርካታ ስኬቶች እየተመዘገቡ ነው።
አዲስ አበባ: ጥር 02/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የጤና ሚኒስቴር የመጀመሪያውን የጤና ቁጥጥር ሥርዓት ጉባዔ እያካሄደ ነው።
ጉባዔው "ጠንካራ የጤና ቁጥጥር ለማይበገር ሥርዓት" በሚል መሪ መልዕክት ነው እየተካሄደ የሚገኘው።
የጤና ሚኒስትር ዴኤታዋ ፍሬሕይዎት አበበ ኢትዮጵያ ባሻሻለችው የጤና...








