በአማራ ሕዝብ ላይ የሚደረሱ ችግሮችን ለመቀልበስና የሕዝቡን መሠረታዊ ጥያቄዎች ለመፍታት ውስጣዊ አንድነትን ማጠናከር እንደሚገባ...

ደብረ ማርቆስ፡ ግንቦት 17/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የምሥራቅ ጎጃም ዞንና ደብረ ማርቆስ ከተማ አሥተዳደር ከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች ለ3 ቀናት የሚቆይ ድርጅታዊ ኮንፈረንስ ማካሄድ ጀምረዋል፡፡ የምሥራቅ ጎጃም ዞንና የደብረ ማርቆስ ከተማ አሥተዳደር ከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች “ፈተናዎችን...

“የውስጥ አንድነትን በማጠናከርና በመደማመጥ የአማራ ሕዝብ ጥያቄዎች ምላሽ እንዲያገኙ መታገል ይገባል” የማዕከላዊ ጎንደር ዞን...

ባሕር ዳር: ግንቦት 17/2015 ዓ.ም (አሚኮ)በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ከ600 በላይ የዞንና የወረዳ መሪዎች የተሳተፉበት ድርጅታዊ ጉባኤ እየተካሔደ ነው። የማዕከላዊ ጎንደር ዞን አሥተዳዳሪ ወርቁ ኃይለማሪያም ለውጡን በተገቢው መንገድ ለመምራት ቀዳሚው የውስጥ አንድነት ማረጋገጥና ማጠናከር ይገባል ብለዋል። የውስጥ...

የአማራ ሕዝብ ጥያቄዎች በኢትዮጵያዊነት ጥላ ስር ኾነው እንዲፈቱ አመራሩ በአንድንት አስተሳሰብ መታገልና መሥራት እንደሚያስፈልግ...

ወልድያ: ግንቦት 17/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የሰሜን ወሎ ዞን አሥተዳዳሪ ጋሻው አስማሜ የማንናትና ወሰን፣ የሕገ መንግሥት መሻሻል፣ በክልሉ ውጭ የሚኖሩ አማራዎች የውክልና ጥያቄ ፣ የፍትሐዊ ተጠቃሚነት ጥያቄዎችና ሌሎች መሰረታዊ የአማራ ሕዝብ ጥያቄዎች እንዲመለሱ በኢትዮጵያዊነት ጥላ...

የታላቁ ሕዳሴ ግድብን ከደለል ለመከላከል የፌደራል እና የክልሎችን መንግሥታት ቅንጅታዊ ሥራ እንደሚጠይቅ የአማራ ክልል...

ባሕር ዳር፡ ግንቦት 17/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በዓባይ ተፋሰስ ላይ ለሚሠሩ የተፈጥሮ ሀብት ልማት ሥራዎች የፌደራል መንግሥት ልዩ ትኩረት ሊሠጠው እንደሚገባ ተጠይቋል፡፡ የባሕርዳር ዩኒቨርሲቲ ከዚህ በፊት ይፋ ያደረገው ጥናት እንደሚያሳየው በዓባይ ወንዝ ተፋሰስ ብቻ በዓመት...

“በዘላቂነት የሕዝብን መሠረታዊ ጥያቄዎች ምላሽ እንዲያገኙ ማድረግ የኮንፈረንሱ ቀዳሚው ጉዳይ ነው” የአማራ ክልል ሥራና...

ባሕር ዳር: ግንቦት 17/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የምዕራብ ጎጃም ዞን አሥተዳደር ከፍተኛና መካከለኛ መሪዎች "ፈተናዎችን ወደ እድል በመቀየር ሕዝባችንን እናሻግራለን " በሚል መሪ ሃሳብ በወቅታዊ ኹኔታዎችና የቀጣይ መፍትሔ አቅጣጫዎች ላይ ለተከታታይ ሦስት ቀናት የሚቆይ ውይይት...