የፌዴሬሽን ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባውን ማካሄድ ጀመረ
ባሕር ዳር: ሰኔ 27/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የፌዴሬሽን ምክር ቤት 6ኛ የፓርላማ ዘመን፣ 2ኛ ዓመት የሥራ ጊዜ፣ 2ኛ መደበኛ ስብሰባውን ጀምሯል፡፡
ምክር ቤቱ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በደቡብ ብሔር፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ይኖሩ የነበሩ የስድስት ዞኖችና...
የኢትዮጵያን የምርጫ ሥርዓት ለማጠናከር የሚውል የ30 ነጥብ 2 ሚሊዮን ዶላር የፋይናንስ ድጋፍ ስምምነት ተፈረመ።
ባሕር ዳር: ሰኔ 27/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያን የምርጫ ሥርዓት ለማጠናከር የሚውል የ30 ነጥብ 2 ሚሊዮን ዶላር የፋይናንስ ድጋፍ ስምምነት ተፈረመ፡፡
ኢትዮጵያ ዘላቂ ዲሞክራሲን ለማስፈን የሚያስችላትን የምርጫ ሥርዓት እንድታጠናክር ለማግዝ የሚውል የ30 ነጥብ 2 ሚሊዮን...
“በእርከን ሥራ፣ በአካባቢ ጥበቃ፣ በውኃ ማቆር እና በጥንታዊ የእጅ መሣሪያዎች በታወቀው የኮንሶ ሕዝብ መካከል...
ባሕር ዳር: ሰኔ 27/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በእርከን ሥራ፣ በአካባቢ ጥበቃ፣ በውኃ ማቆር እና በጥንታዊ የእጅ መሣሪያዎች በታወቀው የኮንሶ ሕዝብ መካከል በመገኘቴ እጅግ ደስ ብሎኛል ሲሉ ገልጸዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት “በእርከን ሥራ፣...
የፌዴራል ዋና ኦዲተር መሥሪያ ቤት ከሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን ጋር ሙስናን መከላከል የሚያስችል ስምምነት ተፈራረሙ።
ባሕር ዳር: ሰኔ 27/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የፌዴራል ዋና ኦዲተር መስሪያ ቤት ከሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን ጋ ሙስናንና ብልሹ አሠራሮችን በጋራ ለመከላከል የሚያሰችል ስምምነት ተፈራረሙ።
የፌዴራል ዋና ኦዲተር መስሪያ ቤት እና የፌዴራል የሥነ ምግባር እና የፀረ-ሙስና...
“የኢኮኖሚ እንቅስቃሴን የሚገድቡ የፖለቲካ እና የጸጥታ እንቅስቃሴዎች ላይ መስራት ድኅነትን ለመቅረፍ ዋነኛ ጉዳዮች ናቸው”...
ባሕር ዳር: ሰኔ 27/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መደበኛ ጉባዔውን አካሂዷል፡፡ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በመደበኛ ጉባዔው በ2016 ረቂቅ በጀት ላይ ነው የተወያየው፡፡
በውይይቱም ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት...








