ኢትዮጵያ እና ጀርመን የ25 ሚሊዮን ዩሮ የድጋፍ ስምምነት ተፈራረሙ።

ባሕር ዳር: ሐምሌ 07/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የድጋፍ ስምምነቱን የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ሰመሪታ ሰዋሰው እና የጀርመን ልማት ባንክ የአፍሪካ ህብረት እና የምስራቅ አፍሪካ ዳይሬክተር ክርስቶፍ ቲስኬንስ ተፈራርመውታል። ስምምነቱ በአማራ እና ኦሮሚያ ክልሎች በምስራቅ ጎጃም እና...

ታዳጊ ወጣቶች ከሀገራቸው ታሪክና ባሕል ጋር እንዲተዋወቁ የኮሙዩኒቲ ትምህርት ቤቶችና የሃይማኖት ተቋማት ማገዝ እንደሚገባቸው...

ባሕር ዳር: ሐምሌ 07/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ወጣቶች ከሀገራቸው ታሪክና ባሕል ጋር እንዲተዋወቁ የኮሙዩኒቲ ትምህርት ቤቶች እና የሃይማኖት ተቋማት ማገዝ ይገባቸዋል ተብሏል። ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴርና ከኢትዮጵያ ዳያስፖራ አገልግሎት የተውጣጣ የልዑካን ቡድን በቀጠር ዶሃ የሚገኘውን የኢትዮጵያ...

በአዳዲስ አሠራሮች ፈጠራን ለማበረታታት እንደሚሠራ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገለጸ።

አዲስ አበባ: ሐምሌ 07/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የፈጠራ እድገትን ለማሳደግ እቅድ ተኮር አጋርነትን ለማመቻቸት እና በአፍሪካ የኢንሹራንስ ቴክኖሎጂ ዘርፉን ለመደገፍ ያለመ መድረክ በአዲስ አበባ በኤፍ ኤስ ዲ ኢትዮጵያ፣ ኤፍ .ኤፍ.ዲ አፍሪካ...

የመንግሥት ሠራተኞችን የጤና መድኅን ተጠቃሚ ለማድረግ ዝግጅት ማድረጉን ጤና ቢሮ ገለጸ።

ባሕር ዳር: ሐምሌ 07/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል መደበኛ ባልኾኑ ሥራዎች የተሰማሩ ዜጎች የማኅበረሰብ ዓቀፍ የጤና መድኅን አገልግሎት ተጠቃሚ ከኾኑ 12 ዓመታት ተቆጥሯል። የመንግሥት ሠራተኞችን የጤና መድኅን ተጠቃሚ ለማድረግም ፍኖተ ካርታ ከተዘጋጀ...

“መምህራን የሀገር ግንባታ እና የትውልድ ብርሃን መሰረቶች ናቸው” ማተብ ታፈረ (ዶ.ር)

ባሕር ዳር: ሐምሌ 07/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ትምህርት መምሪያ ዓመታዊ የመምህራንን ቀን በልዩ ልዩ ዝግጅቶች እያከበረ ነው። በመድረኩ በሀገር ግንባታና የትውልድ ልዕልናን በማንበር ረገድ የመምህራን ሚና ተወስቷል። መምህራን በትውልድ...