‎የከተራ በዓል በባሕርዳር ዓባይ ማዶ እየተከበረ ነው።

ባሕር ዳር: ጥር 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በባሕር ዳር ከተማ በተለምዶ ዓባይ ማዶ በሚባለው አካባቢ የሚገኙ ታቦታት በዓባይ ዳር ወደ ሚገኘው ጥምቀተ ባሕር እየወረዱ ነው። ‎ ‎በጥምቀተ ባህሩ አስራ ሰባት ታቦታት ይወርዳሉ። ‎የየአብያተ ክርስቲያናቱ የሰንበት ተማሪዎች ያሬዳዊ...

ለጠንካራ ፓርቲ ጠንካራ አደረጃጀት ያስፈልጋል።

ባሕር ዳር: ጥር 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት የአደረጃጀት ዘርፍ ባለፉት ስድስት ወራት የተከናወኑ ተግባራትን ገምግሟል። በመድረኩ ከዞኖች፣ ከከተማ አሥተዳደሮች እና ወረዳዎች የመጡ የአደረጃጀት ዘርፍ መሪዎች ተሳትፈዋል። በልጽግና ፓርቲ የአማራ ክልል...

የጥምቀት አከባበር ከትናንት እስከ ዛሬ።

ባሕር ዳር: ጥር 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) እያንዳንዱ ሰው ስለ ጥምቀት በዓል ቢጠየቅ የኾነ ትዝታ ይኖረዋል። ለዛሬ ግን ሁለት የዕድሜ ባለጸጋዎችን የትናንት ትዝታቸውን ከዛሬው ሁነት ጋር በንጽጽር እንዲህ አጫወቱን። እማሆይ የሺወርቅ አስረስ ይባላሉ፤ የባሕር ዳር ከተማ...

ሀገርዎትን ይዎቁ

ሰባት ዓመታት። ሦስት የጠቅላይ ሚኒስትር የሥራ ፈለጎች- ገበታ ለሸገር፣ ገበታ ለሀገር እና ገበታ ለትውልድ። እጅግ ብዙ ሥራ የጀመሩ እና በመጠናቀቅ ላይ ያሉ የአዳዲስ መዳረሻዎች ልማት። ሁሉም የኢትዮጵያን እጅግ ልዩ የተፈጥሮ እና የባሕል ሃብት የሚያሳዩ ሥፍራዎች። ይኽቺ...

የአምሳለ ዮርዳኖስ ጥምቀት በላሊበላ

ባሕር ዳር: ጥር 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የጥምቀት በዓል ኢየሱስ ክርስቶስ በፍጹም ትሕትና ከገሊላ ወደ ዮርዳኖስ ተጉዞ በአገልጋዩ በቅዱስ ዮሐንስ እጅ የተጠመቀበትን ዕለት የሚከበርበት በዓል ነው፡፡ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በድምቀት ከሚከበሩት የዓደባባይ በዓላትም አንዱ...