የደብረ ብርሀን ከተማ መምሪያ ትምህርት ቤቶችን ለመማር ማስተማር ምቹ የማድረግ ሥራዎች መከናወናቸውን ገለጸ።
ባሕር ዳር: ነሐሴ 20/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በደብረ ብርሀን ከተማ ለ2016 የትምህርት ዘመን ትምህርት ቤቶችን ለመማር ማስተማር ምቹ የማድረግ ሥራዎች መከናወናቸውን የከተማ አስተዳደሩ ትምህርት መምሪያ አስታውቋል። በከተማው የመማር ማስተማሩን ሥራ በወቅቱ ለማስጀመር ባለድርሻ አካላትን ያሳተፈ...
አቶ አረጋ ከበደ የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር ሆነው ተሾሙ፡፡
ባሕር ዳር: ነሐሴ 19/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር፤ 2ኛ ዓመት የሥራ ዘመን፤ 1ኛ አስቸኳይ ጉባኤ በባሕር ዳር እየተካሄደ ነው፡፡
ምክር ቤቱ የክልሉን ወቅታዊ የፀጥታ ሁኔታ ማዕከል አድርጎ ሲመክር ውሏል፡፡ ከውይይቱ...
ርእሰ መስተዳደር ዶክተር ይልቃል ከፋለ ያቀረቡትን የስልጣን መልቀቅ ጥያቄ ምክር ቤቱ ተቀበለ።
ባሕር ዳር: ነሐሴ 19/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር፣ 2ኛ ዓመት የሥራ ዘመን፣ 1ኛ አስቸኳይ ጉባዔ በባሕር ዳር እየተካሄደ ነው፡፡ ጉባዔው በጥዋት ሲጀመር ከተያዙት አጀንዳዎች መካከል አንዱ የተለያዩ ሹመቶችን መስጠት ነበር፡፡...
“የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ በክልሉ ተፈጥሮ የነበረውን የሰላም ስጋት ማቃለል ችሏል” አቶ ደሳለኝ ጣሰው
ባሕር ዳር: ነሐሴ 19/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር፣ 2ኛ ዓመት የሥራ ዘመን፣ 1ኛ አስቸኳይ ጉባዔ ከሰዓት በኋላ ሲቀጥል በምክር ቤቱ አባላት ለተነሱ ጥያቄዎች ማብራሪያ እና ምላሽ ተሰጥቷል፡፡ ለምክር ቤቱ አባላት...
“የአማራ ሕዝብ ለሠራዊቱ ያለው ክብር እና ፍቅር በተግባር ተፈትኖ የታየ በመኾኑ ወቅታዊውን ችግር በጋራ...
ባሕር ዳር: ነሐሴ 19/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ምክር ቤት አስቸኳይ ጉባዔውን በክልሉ ርእሰ መዲና ባሕር ዳር ከጠዋት ጀምሮ እያካሄደ ነው፡፡ ምክር ቤቱ በ6ኛ ዙር፤ 2ኛ ዓመት የሥራ ዘመን፤ 1ኛ አስቸኳይ ጉባዔው የክልሉን ወቅታዊ...








