የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ለጸጥታ አመራሮች ሹመት ሰጠ፡፡
ባሕር ዳር: ነሐሴ 26/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ከነሐሴ 22/2015 ዓ.ም ጀምሮ ሹመት የተሰጣቸው የጸጥታ አመራሮች
1. ኮሚሽነር ደስዬ ደጀን ወልዴ የአብክመ ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር
2. ኮሎኔል ግርማ ገሰሰ ገ/መስቀል የአብክመ ሚሊሻ ጽሕፈት...
የአገልግሎት አሠጣጥ ክፍተትን ለመሙላት እና የተሻለ ለማድረግ ግምገማዎች መካሄዳቸውን የአማራ ክልል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን...
ባሕር ዳር: ነሐሴ 26/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የአገልግሎት አሠጣጥ ክፍተትን ለመሙላትና የተሻለ አገልግሎት ለመስጠት በክልል ደረጃ ግምገማዎች መካሄዳቸውን የአማራ ክልል ሲቪል ሰርቪስ እና የሰው ሃብት ልማት ኮሚሽን አስታውቋል፡፡
የአማራ ከልል ሲቪል ሰርቪስ እና የሰው ሀብት...
የ2016 የትምህርት ዘመን የተማሪዎችን ምዝገባ ለመጀመር ዝግጅቱን ማጠናቀቁን የብሔረሰብ አሥተዳደሩ አስታወቀ፡፡
ባሕር ዳር: ነሐሴ 26/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የዋግኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር ትምህርት መምሪያ ምክትል መምሪያ ኀላፊ ወይዘሮ ፍታለሽ ምህረቴ እንደተናገሩት በቅድመ ዝግጅት ሥራዎች በክረምት የሚከናወኑ ተግባራትን በታቀደው መሰረት ተከናውነዋል፡፡
በብሔረሰብ አሥተዳደሩ ስር ያሉ ወረዳዎች ያሉበትን...
በመጪው የበጋ ወቅት በአንዳንድ የሀገሪቱ አካባቢዎች ከመደበኛ በላይ ዝናብ እንደሚኖር ተገለጸ።
ባሕር ዳር: ነሐሴ 26/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በመጪው የ2016 ዓ.ም የበጋ ወቅት ሁለተኛ የዝናብ ወቅታቸው በሆኑት የደቡብ እና ደቡብ ምስራቅ የሀገሪቱ አካባቢዎች ላይ ከመደበኛ በላይ ዝናብ እንደሚያገኙ የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት ገለጸ።
የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት ያለፈውን የክረምት...
የከተማ ግብርናን በማጠናከር ተጠቃሚነትን ለማሳደግ እየሠራ እንደሚገኝ የደብረ ብርሃን ከተማ አሥተዳደር ግብርና መመሪያ አስታወቀ፡፡
ደብረ ብርሃን: ነሐሴ 25/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የከተማ ግብርናን በማጠናከር በምግብ ራስን መቻል፤ ጠንካራ ኢኮኖሚ መገንባት እና የከተማን ውበት መጠበቅ እንደሚቻል የደብረ ብርሃን ከተማ አሥተዳደር ግብርና መመሪያ አስተውቋል፡፡
ልጆች የተመጣጠነ ምግብ እንዲመገቡ በማድረግ አእምሮአዊ ና...








