“እናገለግልሽ ዘንድ ስለተፈጠርን እናመሰግናለን!”

ባሕር ዳር: ጳጉሜን 01/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ዓለም አኹናዊውን ቅንጡ ተፈጥሮዋን አዝጋሚ በኾነ የዘመናት ሂደት የተላበሰችው በእያንዳንዱ ግለሰብ ኅሊና ውሰጥ ነው ብለው የሚያስቡ የሰብዓዊ ስሜት (ሰብጀክቲብ አይዲያሊስት) ሐሳባዊያን አሉ። እነዚህ ሐሳባዊያን ባሉበት በዚህ ዘመን ከእያንዳንዱ ግለሰብ...

የፍትሕ ሥርዓቱን ውጤታማ ለማድረግ ለሚተጉ ምስጉን አገልጋዮች ምሥጋና እንደሚገባቸው የባሕር ዳር ተገልጋዮች ተናገሩ።

ባሕር ዳር: ጳጉሜን 01/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በባሕርዳር ከተማ አሥተዳደር የሚገኙ የፍትሕ ተቋማት አገልግሎታቸውን ለማዘመን ከፍተኛ ጥረት እያደረጉ ስለመኾናቸው የሚናገሩት የአገልግሎቱ ተጠቃሚዎች አገልግሎቱ ከጊዜ ጊዜ እየተሻሻለ ስለመምጣቱ ነው ያስረዱት፡፡ የፍትሕ ተቋማት ሕዝብን ያለልዩነት ማገልገል እንዳለባቸው አስበው...

የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የተለያዩ ተወካዮች ወደ አማራ ክልል ገቡ።

ባሕር ዳር: ጷጉሜን 01/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት እና በውስጡ ያሉ የተለያዩ የእርዳታ ድርጅቶች ተወካዮች ወደ አማራ ክልል ገብተዋል። ወደ አማራ ክልል ከገቡት ተወካዮች መካከል የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብዓዊ እርዳታ አስተባባሪ ራሚዝ አልአክባሮቭ...

የተሻለ አገልግሎት በመስጠት የማኅበረሰቡን ጤና ለማሻሻል እየሠሩ መኾኑን በባሕር ዳር ከተማ አሥተዳዳር ሥር የሚገኙ...

ባሕር ዳር: ጷጉሜን 01/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በተሠማሩበት የሙያ መስክ የተሻለ አገልግሎት በመስጠት የማኅበረሰቡን ጤና መጠበቅ ኀላፊነትን ገና ከተማሩበት ዩኒቨርሲቲ ተመርቀው የምርቃት ካባቸውን ሲደርቡ የሚገቡት ቃል ኪዳን ነው፡፡ “ሕዝባችንን በታማኝነት በቅንነት ያለ አድሎ ለማገልገል ዝግጁ...

ለመኸር እርሻ ከ4 ነጥብ 7 ሚሊዮን ኩንታል በላይ ማዳበሪያ አርሶ አደሩ እጅ መግባቱን የአማራ...

ባሕር ዳር: ነሐሴ 30/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ከአምስት ሚሊዮን ሄክታር በላይ መሬት በዘር ለመሸፈን እና 160 ሚሊዮን ሄክታር በላይ ምርት ለማግኘት እየተሠራ ነው፡፡ ከ4 ነጥብ 7 ሚሊዮን ሄክታር በላይ መሬት በዘር ተሸፍኗል፡፡...