“አዲሱን ዓመት በራሳችን እሴት ወደ ቀደመው ከፍታችን የምንነሳበት እንዲኾን ይቅርታ፣ ፍቅር እና ተስፋን ስንቅና...
ባሕር ዳር: መስከረም 01/2016 ዓ.ም (አሚኮ)አዲሱን ዓመት በራሳችን እሴት ወደ ቀደመው ከፍታችን የምንነሳበት እንዲኾን ይቅርታ፤ ፍቅር እና ተስፋን ስንቅና ትጥቆቻችን እናድርግ ብለዋል የአማራ ክልል የመንግሥት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ መንገሻ ፈንታው (ዶ.ር)። ዶክተር መንገሻ...
“የጋራ ስኬት ባለቤት ለመሆን ጠንክረን እንድንሠራ ጥሪዬን አቀርባለሁ” አቶ ተመስገን ጥሩነህ
መስከረም: 01/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የብሔራዊ መረጃ እና ደኅንነት አገልግሎት ዳይሬክተር ጀኔራል ተመስገን ጥሩነህ ለ2016 ዓ.ም አዲስ ዓመት የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላልፈዋል።
በአዲሱ ዓመት ብሩህ ተስፋ ሰንቀን ለሀገራችን ሰላም፣ ፍቅር እና ብልፅግናን በመመኘት፤ የጋራ ስኬት...
“አዲሱን ዓመት በአዲስ ብሩህ ተስፋ ለመቀበል ከቂም በቀልና ቁርሾ ወጥተን ወደ ተረጋጋ እንቅስቃሴ እንዲሸጋገር...
ባሕር ዳር: መስከረም 01/2016 ዓ.ም (አሚኮ) አዲሱን ዓመት በአዲስ ብሩህ ተስፋ ለመቀበል ከቂም በቀልና ቁርሾ ወጥተን ሀገራችን ብሎም ክልላችን ወደ ተረጋጋ ሁለንተናዊ እንቅስቃሴ እንዲሸጋገር ሁሉም የድርሻዉን ሊወጣ እንደሚገባ የአማራ ክልል ሰላምና ደህንነት ቢሮ ኃላፊ...
የአፍሪካ ኅብረትና የኢጋድ መሪዎች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ።
መስከረም: 01/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር ሙሳ ፋቂ ማህማት ለ2016 አዲስ ዓመት ለመላ ኢትዮጵያውያን የእንኳን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መልዕክት አስተላልፈዋል።
የኢትዮጵያውያንን አዲስ ዓመት በማስመልከት የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀ-መንበር ሙሳ ፋቂ ማህማት...
“አዲስ ዓመትን ስናከብር በአብሮነትና በመረዳዳት ሊኾን ይገባል” የሃይማኖት አባቶች
ባሕር ዳር: መስከረም 01/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ምዕመኑ አዲስ ዓመትን በአብሮነትና በመረዳዳት ስሜት ሊያከብር እንደሚገባ የሃይማኖት አባቶች ገለጸዋል። በቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ የነገረ መለኮት መምህር አባ ጌዲዮን ብርሃነ የኢትዮጵያውያን መለያ የኾነውን አዲስ ዓመትን በአብሮነት ስሜት ማክበር ያስፈልጋል።
የክርስትናም...








