“በክልሉ እየጨመረ የመጣውን የትራፊክ አደጋ ለመቀነስ እየተሠራ ነው” የአማራ ክልል የትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ ባለስልጣን

ባሕር ዳር: መስከረም 09/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል የትራፊክ አደጋ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ መምጣቱን እና በሰው እና በንብረት ላይ ከፍተኛ ጉዳት እያስከተለ እንደሚገኝ የክልሉ የትራንስፖርት እና ሎጀስቲክስ ባለስልጣን ከአሚኮ ጋር በነበረው ቆይታ ገልጿል፡፡ የአማራ...

“ ኑ ስለ ሀገራችን ሰላምና ፍቅር በአንድነት እንጸልይ” ቆሞስ አባ ለይኩን ወንድይፍራው

ባሕር ዳር: መስከረም 09/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የግሽን ደብረ ከርቤ ዓመታዊ ክብረ በዓል መስከረም 21 ይከበራል፡፡ በአራቱም ንፍቅ የሚገኙ ኢትዮጵያዊያንም ከበዓሉ ለመሳተፍ ወደ ግሽን ደብረ ከርቤ ይጓዛሉ፡፡ በርካቶችም ከውጭ ሀገራት ወደ ስፍራው ያቀናሉ፡፡ ሁሉም በአንድነትና...

“ኢትዮጵያ ባላት የውኃ ሀብት ከምትጠቀመው ይልቅ ሌሎች የሚጠቀሙት ይበልጣል” አዳነች ያሬድ (ዶ.ር)

ባሕር ዳር: መስከረም 09/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በመልክዓ ምድራዊ አቀማመጥ ሳቢያ ኢትዮጵያ ባላት ሰፊ የውኃ ሀብት ከምትጠቀመው ይልቅ ሌሎች የሚጠቀሙት ይበልጣል ሲሉ በናይል ቤዚን ኢንሼቲቭ የናይል ቤዚን ኢንቨስትመንት ፕሮግራም ቀጣናዊ አስተባባሪ ተናግረዋል፡፡ የዓባይ ግድብ ግንባታን በተመለከተ...

የሰብል ቁጥጥር ሥራ ላይ ትኩረት እንዲደረግ የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ አሳሰበ፡፡

ባሕርዳር፡ መስከረም 09/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል በ2015/16 የምርት ዘመን ከ5 ሚሊዮን ሄክታር በላይ መሬት በዘር ለመሸፈን ታቅዶ ወደ ሥራ መገባቱ ይታወሳል፡፡ እስከ አሁን የምሥራቅ እና ምዕራብ ጎጃም ዞኖችን የቅርብ መረጃ ሳያካትት የዕቅዱ 94...

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን በተመድ የጸጥታው ምክር ቤት ፍትሐዊ ውክልና...

ባሕርዳር፡ መስከረም 09/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የጸጥታው ምክር ቤት ፍትሐዊና አካታች መሆን እንደሚገባው አስታወቁ። 78ኛው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባኤ በኒውዮርክ እየተካሄደ ይገኛል። የጀርመን...