በዓባይ፣ በቆቃ እና በአዋሽ ተፋሰስ አካባቢዎች የሚገኙ ነዋሪዎች ጥንቃቄ እንዲያደርጉ የኢትዮጵያ ሜቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት አሳሰበ፡፡

ባሕር ዳር: መስከረም 09/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በኢንስቲትዮቱ የትንበያ ባለሙያ ሳምራዊት አበበ በቀጣይ 10 ቀናት በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች ጠንካራ የደመና ሽፋን እንደሚኖር ተናግረዋል፡፡ በዚህም በፀሐይ ብርሃን የታጀበ ከፍተኛ መጠን ያለው ዝናብ እንደሚኖር የአየር ትንበያ መረጃ ያመላክታልም...

“በአማራ ክልል ዘላቂ ሰላምን ለማስፈን ከሚከናወኑ ተግባራት በተጓዳኝ ለግብርና ልማት በልዩ ትኩረት እየተሠራ ነው”...

ባሕርዳር፡ መስከረም 09/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ዘላቂ ሰላምን ለማስፈን ከሚከናወኑ ተግባራት በተጓዳኝ ለግብርና ልማት ሥራዎች ልዩ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሠራ መሆኑን በምክትል ርዕሠ መስተዳድር ማዕረግ የገጠር ልማት ክላስተር አስተባባሪና የክልሉ ግብርና ቢሮ ኃላፊ ዶክተር...

በፀጥታ ችግር ምክንያት የተቋረጠውን ፈተና የሚወስዱ ተማሪዎች ወደ ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ገቡ።

ጎንደር፡ መስከረም 09/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በፀጥታ ችግር ምክንያት የተቋረጠውን ፈተና የሚወስዱ ከ11 ሺህ 581 በላይ ተማሪዎችን በተረጋጋ መልኩ ለማስፈተን ዝግጅት ማድረጉን ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ገለጸ፡፡ በፀጥታ ችግር ምክንያት የተቋረጠውን የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና የሚወስዱ...

“በዝናብ እጥረት ምክንያት በዚህ የምርት ዘመን ሦስት ቀበሌዎች ምርት አይኖራቸውም” የምሥራቅ በለሳ ወረዳ

ባሕርዳር፡ መስከረም 09/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በተደጋጋሚ ባጋጠመው የዝናብ እጥረት በርካታ ወገኖች ለችግር መጋለጣቸውን በማእከላዊ ጎንደር ዞን የምሥራቅ በለሳ ወረዳ አስታውቋል፡፡ የምሥራቅ በለሳ ወረዳ ግብርና ጽሕፈት ቤት የቅድመ ማስጠንቀቂያና ምላሽ ቡድን መሪ ሽፈራው ማሞ በርካታ...

“የዋግኽምራ ሕዝብ ሕግና ሥርዓትን አክብሮ የሚያስከብር የሰላም ተምሳሌት ነው” የብሔረሰብ አሥተዳደሩ ሰላምና ጸጥታ መምሪያ

ባሕር ዳር: መስከረም 09/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የዋግኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር ሁሉም አካባቢዎች ከወቅታዊ የሰላም እጦት ችግር የፀዱ ስለመኾናቸው ተገልጿል፡፡ የዋግኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር ሰላምና ጸጥታ መምሪያ ኀላፊ አዘዘው አዳነ የብሔረሰብ አሥተዳደሩ ሕዝብ ሀገር ለማጽናት በተደረገው ሀገራዊ...