ለመውሊድ በዓል የሚሰባሰብ ሁሉ የነቢዩ ሙሐመድን (ሰ.ዐ.ወ) አስተምህሮ ተግባራዊ ማድረግ እንደሚገባ የአማራ ክልል እስልምና...
ባሕር ዳር: መስከረም 14/2015 ዓ.ም (አሚኮ)1498ኛው የነቢዩ ሙሐመድ (ሰ.ዐ.ወ) የልደት በዓል (መውሊድ) የፊታችን መስከረም 16/2016 ዓ.ም ይከበራል፡፡ የአማራ ክልል እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ሼህ ጀውሐር ሙሐመድ መልካም ምኞታቸውን አስተላልፈዋል፡፡
ነብዩ ሙሐመድ (ሰ.ዐ.ወ)...
በደብረ ብርሃን ከተማ አሥተዳደር ስር የሚገኙ 81 ትምህርት ቤቶች የመማር ማስተማር ሥራ ዛሬ ጀመሩ።
ደብረ ብርሃን፡ መስከረም 14/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በደብረ ብርሃን ከተማ አሥተዳደር ስር በሚገኙ ሁሉም የግል እና የመንግሥት ትምህርት ቤቶች የመማር ማስተማር ሥራ ዛሬ ተጀምሯል። በከተማ አሥተዳደሩ ከቅድመ መደበኛ እስከ አጠቃላይ ሁለተኛና መሰናዶ ያሉ 81 ትምህርት...
የደሴ ከተማ የ2016 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ከ54ሺ በላይ ተማሪዎችን በይፋ ማስተማር ጀመረ።
ባሕር ዳር: መስከረም 14/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በደሴ ከተማ የ2016 ዓም የትምህርት ዘመን በሁሉም ትምህርት ቤት በይፋ ተጀምሯል።
የትምህርት አከፋፈቱም በተስፋ ድርጅት አጠቃላይ አንደኛና መለስተኛ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት መምህራን፣ የመምሪያና ክፍለከተማ የሥራ ኀላፊዎች እና ሌሎች...
“ከግጭት አዙሪት ወጥቶ ወደ ሰላም ከፍታ ለመሻገር የሁላችን ርብርብ እና መደማመጥ ያስፈልጋል” ኮሎኔል ኤፍሬም...
ባሕርዳር፡ መስከረም 14/2016 ዓ.ም (አሚኮ) "ሁለንተናዊ እና ዘላቂ ሰላም ለመገንባት የሁሉንም ርብርብ ይጠይቃል" በሚል መሪ ሀሳብ በባሕርዳር ከተማ ሕዝባዊ ውይይት ተካሂዷል።
የባሕርዳር ከተማ አሥተዳደር የግሽ ዓባይ ክፍለ ከተማ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ተስፋሁን ድረስ በመድረኩ...
“በአዲሱ የትምህርት ዘመን የተሻለ ውጤት ለማምጣት ተዘጋጅተናል”ተማሪዎች
ባሕር ዳር: መስከረም 14/2015 ዓ.ም (አሚኮ)በአማራ ክልል የ2016 ዓ.ም የትምህርት ዘመን መደበኛ መማር ማስተማር ሥራ ተጀምሯል። በባሕርዳር ከተማ አሥተዳደር በአዲሱ ዓመት ተማሪዎች ትምህርታቸውን ጀምረዋል። ከእረፍት በኋላ በወቅቱ ወደ ትምህርት ቤት የመጡ ተማሪዎች ደስተኞች መኾናቸውን...








