በጣና ዙሪያ የሚገኙ ቅርሶችን ተጨማሪ የቱሪዝም መዳረሻ ለማድረግ እየተሠራ ነው።
ባሕር ዳር፡ ጥር 12/2018 (አሚሚኮ) የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ባሕል፣ ቱሪዝም እና ስፖርት መምሪያ የጥምቀት በዓል እና አበርክቶውን አስመልክቶ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ውይይት አካሂዷል።
በመርሐ ግብሩ ላይ የተለያዩ አድባራት መሪዎች፣ የባሕር...
የጥምቀት በዓልን ከሚያከብሩ የዓለም ሀገራት ጥቂቶቹ
ባሕር ዳር፡ ጥር 12/2018ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያን ጨምሮ በተለያዩ የዓለም ሀገራት የሚገኙ የክርስትና እምነት ተከታዮች ኢየሱስ ክርስቶስ በፈለገ ዮርዳኖስ የተጠመቀበትን ዕለት በማሰብ የጥምቀት በዓልን በተለያዩ ሥነ ሥርዓቶች ያከብሩታል።
በዓሉ ተመሳሳይ ሃይማኖታዊ መሠረት ያለው ቢኾንም አከባበሩ ከሀገር...
የሚኒስትሮች ምክር ቤት በ52ኛ መደበኛ ስብሰባው በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ።
ባሕር ዳር: ጥር 12/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 52ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ፡፡
1. በቅድሚያ ምክር ቤቱ የተወያየው የጉምሩክ አዋጅን እንደገና ለማሻሻል በቀረበው ረቂቅ አዋጅ ላይ ነው፡፡...
የዘገሊላ ‘ለት የዘገሊላ ‘ለት ነይልኝ በኔ ሞት።
ባሕር ዳር: ጥር 12/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕል አምባሳደሩ ድምጻዊ ይሁኔ በላይ ''የዘገሊላ'ለት'' በተሰኘው ሙዚቃው በኢትዮጵያ የጥር ወር ሃይማኖታዊ እና ባሕላዊ መሥተጋብሮችን በድንቅ የትወና ችሎታው ታጅቦ ይነግረናል።
የዘገሊላ 'ለት የዘገሊላ 'ለት
ነይልኝ በኔ ሞት።
የአስተርዮ ማርያም... የአስተርዮ ማርያም
እመጣለሁ...
“እጣን እጣን ይሸታል መሬቱ (2) ጌታየ መድኅኔ የወረደበቱ”
ባሕር ዳር፡ ጥር 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የጥምቀት በዓል አከባበር ሃይማኖታዊ ብቻ ሳይኾን ባሕላዊ ይዘትም ያለው ነው።
ጥምቀትን ከሚያደምቁ ባሕላዊ ክዋኔዎች መካከል ደግሞ በበዓሉ ተሳታፊዎች የሚቀርቡ ባሕላዊ ዜማዎች እና እስክስታ ይገኙበታል።
የ63 ዓመት የዕድሜ ባለጸጋ የኾኑት የአዴት...








