ለማራቶን የዓለም ክብረወሰን ባለቤቷ አትሌት ትዕግስት አሰፋ አቀባበል ተደረገላት።

ባሕር ዳር: መስከረም 18/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የበርሊን ማራቶን የዓለም ክብረወሰንን በማሻሻል ያሸነፈችው አትሌት ትዕግስት አሰፋ አቀባበል ተደርጎላታል። አትሌት ትዕግስት አሰፋ ዛሬ ማለዳ አዲስ አበባ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ስትደርስ የበባህልና ስፖርት ሚኒስቴር እና...

“ጃዊ በፊፊ መስቀልን ታደምቃለች፤ እርቅ አውርዳ ግጭትን ታርቃለች”

ባሕርዳር፡ መስከረም 18/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የመስቀል በዓል በሀገራችን ከሚከበሩ ሃይማኖታዊ እና ብሔራዊ በዓላት መካከል አንዱ ነው። በዓሉ በተለየ ባሕላዊ ጭፈራ ታጅቦ በድምቀት ከሚከበርባቸው አካባቢዎች መካከል በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት በአዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር ጃዊ ወረዳ...

“በመስቀል በዓል ላይ የሚበረከት የትውልድ አደራ”

ባሕርዳር፡ መስከረም 17/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የክረምቱ ከባድ ዝናብ እና ጎርፍ ምጥጥ ብሎ እንደልብ መንቀሳቀስ ይጀመራል፡፡ በጉም የተሸፈነችው ፀሐይ የከለላት ደመና ተገፎ ብርሃኗ ያለከልካይ ለምድር ይደርሳል፡፡ አፈር ተሸክመው ሲገማሸሩ የከረሙ ወንዞች ሸክማቸውን አራግፈው የጠራ ውኃ...

“ለሀገራችን ኢትዮጵያ እና ለሕዝቧ ከምንም በላይ የሚያስፈልገው ልባዊና ተግባራዊ ሰላምና ይቅርታ ነው” ብፁዕ አቡነ...

ባሕር ዳር: መስከረም 17/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የመስቀል በዓል በጎንደር ከተማ ሃይማኖታዊ ስርዓቱን ጠብቆ በሰላም ተከብሯል። ለበዓሉ ታዳሚዎችና አማኞች መልዕክት ያስተላለፉት የማዕከላዊ ጎንደር ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል ብፁዕ አቡነ ዮሐንስ መስቀሉን ስናከብር...

“ዛሬም በዓለም የተደበቀ ሰላም አለ፤ እሱን እንደ መስቀሉ ፈልገን ማግኘት አለብን” የዋግኽምራ ሀገረ ስብከተ...

ባሕር ዳር: መስከረም 17/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የመስቀል በዓል በሰቆጣ ከተማ በደማቅ ሃይማኖታዊ ሥርዓት ተከብሯል። በበዓሉ ላይ የሃይማኖት አባቶች፣ የሰቆጣ ከተማ እና የብሔረሰብ አሥተዳደሩ ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎችና የሃይማኖቱ ተከታዮች ተገኝተዋል። የዋግኽምራ ሀገረ ስብከተ ሊቀ ጳጳስና...