“የሳይበር ምህዳሩ የሚያሳያቸው ለውጦች ፈጣን እና ኢ-ተገማች ናቸው” የኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት አሥተዳደር ዋና ዳይሬክተር...
ባሕር ዳር: መስከረም 21/2016 ዓ.ም (አሚኮ)“ሀገራዊ የሳይበር ደኅንነት ፖሊሲ” ረቂቅ ላይ ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር የውይይት መድረክ አካሂዷል፡፡
በውይይት መድረኩ ላይ የጠቅላይ ሚንስትር ጽሕፈት ቤት፣ የመከላከያ ሚኒስቴር፣ የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚንስቴር ፣...
“በትዝታ የተቀጣ፣ የሀገር ፍቅሩን ያልተወጣ- ልዑል”
ባሕርዳር፡ መስከረም 21/2016 ዓ.ም (አሚኮ) አባቱ ጠላት እንደ ቆሎ የሚጨበጥለት፣ ጦርነት እንደ ጨርቅ የሚጠቀለልለት፣ በየደረሰበት ሁሉ እጅ የሚነሳለት፣ በግርማውና በክንዱ ጦረኛ ሁሉ የሚበረግግለት ነው፡፡ መሳፍንት የከፋፈሏትን፣ መከራና ስቃዩዋን ያበዙባትን፣ ጀንበር በዘለቀች ቁጥር የሀገሬው እምባ...
“ይህች ቦታ እንደ እየሩሳሌምም፤ እንደ ቀራንዮም፤ እንደ ጎለጎታም ትኹን”
ባሕርዳር፡ መስከረም 21/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በማራኪው የወሎ መልካ ምድራዊ አቀማመጥ ላይ ደርባባዋ ግሸን ደብረ ከርቤ ተጨምራበት ተፈጥሮን ከመንፈሳዊነት ጋር አንሰላስለው እስከ ሰማየ ሰማያት ያስተጋቡታል፡፡ መስከረም ሲጠባ፤ አደይ አበባ ሲፈነዳ በበርካቶች ዘንድ በምዕናብ ውል ውል...
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ደንቢ ሐይቅና ፏፏቴን የገበታ ለትውልድ ቱሪዝም ማዕከል ለማድረግ የመሰረት ድንጋይ...
ባሕር ዳር: መስከረም 20/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ደንቢ ሐይቅና ፏፏቴን የገበታ ለትውልድ ቱሪዝም ማዕከል ለማድረግ የመሰረት ድንጋይ አስቀምጠዋል።
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል በቤንች ሸኮ ዞን የሚዛን አማን ከተማ አቅራቢያ የሚገኘው የደንቢ...
“የተፈጥሮ ጸጋዎች ላይ የሚከናወኑ የልማት ሥራዎች ለኢትዮጵያ ብልጽግና እውን መኾን መሠረት ይጥላሉ።” አፈ-ጉባኤ ታገሰ...
ባሕር ዳር: መስከረም 20/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የተፈጥሮ ጸጋዎችን ከሰው ኃይል ጋር በማስተሳሰር እየተከናወኑ ያሉ የልማት ሥራዎች ለኢትዮጵያ ብልጽግና እውን መኾን መሠረት የሚጥሉ መኾናቸውን የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ታገሰ ጫፎ ተናግረዋል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድና...








