“የሀገሪቱን ቁልፍ የኢንፎርሜሽን መሰረተ-ልማት ደኅንነትን በማረጋገጥ የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅሞች የማስጠበቅ ሥራዎችን እየሠራን ነው” የኢንፎርሜሽን...

ባሕር ዳር: ጥቅምት 12/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ሀገራት ብሔራዊ ጥቅማቸውንና ሉዓላዊነታቸውን መጠበቅ እንዲችሉ የዜጎችን የሳይበር ደህንነት ንቃተ ሕሊና ማጎልበት እንደሚገባቸው የኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት አሥተዳደር ዋና ዳይሬክተር ሰለሞን ሶካ ገለጹ። ዋና ዳይሬክተሩ ይህን ያሉት 4ኛው የሳይበር ደኅንነት...

“በሀገራችን ዘላቂ ሰላም እንዲሰፍን በቤተክርስቲያንም እንከን የለሽ አንድነት እንዲረጋገጥ በብርቱ መሥራት ይኖርብናል” የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ...

ባሕር ዳር: ጥቅምት 12/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ቅዱሥ ሲኖዶስ ዓመታዊ ጉባዔውን ማካሄድ ጀምሯል። በጉባኤው ላይ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ቀዳማዊ ፓትርያሪክ ብጹዕ ወቅዱሥ አቡነ ማቲያስ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳሥ ዘአክሱም...

በሀገራችን ለመጀመሪያ ጊዜ የኾነ ዓለም አቀፍ የጀማሪ ሥራ ፈጣሪዎች ሽልማት በአዲስ አበባ ሊካሄድ መኾኑን...

አዲስ አበባ: ጥቅምት 12/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በሀገራችን ለመጀመሪያ ጊዜ የኾነ የዓለም አቀፍ የሥራ ፈጣሪዎች ሽልማት አዲስ አበባ ሊካሄድ መኾኑን የኢፌዴሪ ሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ገልጿል። ይህን አስመልክቶ የኢፌዴሪ ሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ሚኒስትር ሙፈሪሀት ካሚል መግለጫ ሰጥተዋል። በመግለጫቸውም አፍሪካ...

በአማራ ክልል የመጣውን አንጻራዊ ሰላም ተከትሎ የአስቸኳይ ጊዜ ጠቅላይ መምሪያ እዝ ያደረጋቸው ማሻሻያዎች፦

1. እንደየ አካባቢዎቹ የሰላም ኹኔታ የተቀመጡ የሰዓት እላፊ ገደቦችን ማሻሻል። ይህም በየቀጣናዎቹ ኮማንድ ፖስቶች ይገለጻል ተብሏል። 2. የተፈጠረውን አንጻራዊ ሰላም ተከትሎ አገልግሎት ሰጪ ተቋማት የተጠናከረ አገልግሎት እንዲሰጡ ማስቻል። 3. በየደረጃው የሚገኘው አመራር እና የመንግሥት የሥራ...

“በክልሉ 2 ነጥብ 5 ሚሊዮን አርሶ አደሮች በአትክልትና ፍራፍሬ ልማት እየተሳተፉ ነው” ግብርና...

ባሕር ዳር: ጥቅምት 12/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ከዝቅተኛ እስከ ከፍተኛ ቦታዎች ያለው ሥነ ምኅዳር ለቆላ እና ደጋ ፍራፍሬ ምቹ እንደኾነ የክልሉ ግብርና ቢሮ መረጃ ያሳያል። ክልሉ ለቆላ እና ደጋ የፍራፍሬ ልማት...