የኢትዮጵያዊው ጀግና ኮሎኔል በዛብህ ጴጥሮስ ሐውልት የሀድያ ሌላው ድምቀት
አዲስ አበባ: ጥቅምት 16/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ ጠላት በገጠማት ጊዜ ሁሉ በሰማይ እየከነፉ ሲደርሱላት የነበሩት የጀግናው ኾሎኔል በዛብህ ጴጥሮስ ሐውልት በሀድያ በክብር ቆሟል። የሞት አይፈሬው ሐውልት ወደ ከተማው የሚገቡ እንግዶችን ዓይን እየሳበ ነገ ለሚደረገው...
“በመስኖ ልማት ከ40 ሚሊዮን ኩንታል በላይ ምርት ለመሰብሰብ ታቅዷል” ግብርና ቢሮ
ባሕር ዳር: ጥቅምት 16/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በተያዘው በጀት ዓመት በመስኖ ከ40 ሚሊዮን ኩንታል በላይ ምርት ለማምረት ታቅዶ ወደ ሥራ መገባቱን የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ አስታውቋል።
በ2016 በጀት ዓመት በአንደኛው እና በሁለተኛው ዙር መስኖ በድግግሞሽ ከ333...
ሀዲያ ነፈራ ደምቋል።
አዲስ አበባ: ጥቅምት 16/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግሥት ምስረታ በነገው ዕለት በይፋ ይካሄዳል። የሀድያ ማኅበረሰብ ልዩ ልዩ በዓላት ማክበሪያ የኾነው ቦታ "ሀዲያ ነፈራ" ለነገው የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምስረታ መርሀ ግብር ደምቆ...
ግሪሳ ወፍ ሊያደርስ የነበረውን ከፍተኛ ጉዳት መቀነስ መቻሉን የሰሜን ሸዋ ዞን ግብርና መምሪያ ገለጸ፡፡
ደብረ ብርሃን: ጥቅምት 16/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የተቀናጀ የመከላከል ሥራ በማከናወን ግሪሳ ወፍ በሰብል ላይ ሊያደርስ የነበረውን ከፍተኛ ጉዳት መቀነስ መቻሉን የሰሜን ሸዋ ዞን ግብርና መምሪያ ገለጸ፡፡
በዞኑ በ2015/16 የመኸር ምርት ከ496 ሺህ ሄክታር በላይ ማሳ...
የሚኒስትሮች ምክር ቤት በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ።
ባሕርዳር፡ ጥቅምት 16/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 25ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ ማሳለፉን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት መረጃ አመለከተ።
የምክር ቤቱ 25ኛ መደበኛ ስብሰባ ውሳኔዎች፡-
1. ምክር...








