በክልሉ ከሚታረሰው መሬት ውስጥ ከ1 ነጥብ 2 ሚሊዮን ሄክታር በላዩ በከፍተኛ አሲዳማነት...
ባሕር ዳር: ጥቅምት 19/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ከሚታረሰው አጠቃላይ መሬት ውስጥ ከ1 ነጥብ 2 ሚሊዮን ሄክታር የሚኾነው መሬት በከፍተኛ የአፈር አሲዳማነት የተጠቃ መኾኑን ግብርና ቢሮው ገልጿል። የአፈር አሲዳማነት በአፈር ውስጥ የሚገኙ እንደ ካልሲየም፣...
“በግብርና፣ በኢንዱሥትሪ እና ምህንድስና ዘርፍ ተሰማርተው ሃብት የሚያመነጩ የልማት ድርጅቶችን በትኩረት እንደግፋለን” ርእሰ መሥተዳድር...
ባሕር ዳር: ጥቅምት 19/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የአማራ ክልል የመንግሥት የልማት ድርጅቶች የ2015 በጀት ዓመት አፈጻጸም እና የ2016 የትኩረት አቅጣጫዎች ላይ ግምገማ እና ውይይት አድርገዋል።
የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ በውይይቱ ተገኝተው የሥራ መመሪያ ሰጥተዋል። ርእሰ...
“የምንፈጽመውን ብቻ እንናገራለን፤ የተናገርነውን እንፈጽማለን” ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ሳሙኤል ሞላልኝ
ባሕር ዳር: ጥቅምት 19/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ደሴ ከተማ ሰላሟን ጠብቃ ልማት ላይ ናት። የከተማዋ ነዋሪዎች ከምንም በላይ ሰላምና ልማትን አስቀድመዋል። ችግሮች በሰላማዊ መንገድ እንዲፈቱም ይሻሉ።
የደሴ ከተማ አስተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ሳሙኤል ሞላልኝ የከንቲባ ችሎት...
“ብሔራዊ አርበኝነትን መፍጠር የሚያስችል አሰባሳቢ ትርክት መገንባት ያስፈልጋል” አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ
ባሕር ዳር: ጥቅምት 18/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የተዛቡ ትርክቶችን በማስተካከል ብሔራዊ አርበኝነትን መፍጠር የሚያስችል አሰባሳቢና የጋራ ትርክት መገንባት እንደሚስፈልግ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ታገሰ ጫፎ ገለጹ።
በአፍሪካ አመራር ልኅቀት አካዳሚ "ከዕዳ ወደ ምንዳ" በሚል መሪ ሀሳብ...
“በደሴ ከተማ ለፍትሕ የቆመ ችሎት”
ባሕር ዳር: ጥቅምት 18/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ፍርድ ተጓደለ፣ ደሃ ተበደለ የሚል መሪ በተገኘ ዘመን ሀገር ሰላም ትሆናለች፣ ልጆቿን በፍቅር እና በአንድነት ታሰባስባለች። የሀገሬው ሰው ሲጸልይ " ፍርድ ተጓደለ፣ ደሃ ተበደለ የሚል መሪ አታሳጣን" ይላል። ደሃ...








