“ሀገራዊ ምክክሩ አካታችና የሀገራችንን ፈውስ የሚያረጋግጥ እንዲኾን ሁላችንም ጥረት ማድረግ አለብን” አፈ-ጉባኤ ታገሰ ጫፎ
ባሕር ዳር: ጥቅምት 29/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ታገሰ ጫፎ ሀገራዊ ምክክሩ አካታችና የሀገራችንን ፈውስ የሚያረጋግጥ እንዲኾን ሁላችንም የበኩላችንን ጥረት ማድረግ አለብን ሲሉ አሳስበዋል፡፡
ምክር ቤቱ ዛሬ ባካሄደው 3ኛ መደበኛ ስብሰባው የኢትዮጵያ...
“ተወካዮችን የመመልመል ሥራ ያልተከናወነባቸው ክልሎች ላይ በቀጣይ ወደ ሥራ ለመግባት እየተመቻቸ ነው” የሀገራዊ ምክክር...
አዲስ አበባ፡ ጥቅምት 29/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በ2016 በጀት ዓመት ያከናወናቸውን የአራት ወር ተግባራት ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አቅርቧል።
የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነር ፕሮፌሰር መስፍን አርዓያ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት...
3ኛውን ዙር የአመራሮች ሥልጠና በተሳካ ኹኔታ ለማካሄድ ባሕር ዳር ከተማ ተሰናድታለች።
ባሕር ዳር: ጥቅምት 29/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በባሕር ዳር ከተማ የሚካሄደውን የ3ኛ ዙር የአመራሮች ሥልጠና ለማስጀመር የቅድመ ዝግጅት ሥራው መጠናቀቁ ተገልጿል።
የብልጽግና ፓርቲ የዲሞክራሲ ባሕል ግንባታ ዘርፍ ኀላፊ መለስ ዓለም፣ የብልጽግና ፓርቲ የአማራ ክልል ቅርንጫፍ ጽሕፈት...
ዲጂታል ኢትዮጵያን ለመገንባት ለሚያደርገው ጥረት ከተቋማት ጋር በትብብር መሥራት አሥፈላጊ መኾኑን ኢትዮ ቴሌኮም አስታወቀ።
አዲስ አበባ: ጥቅምት 29/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮ-ቴሌኮም ከውኃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ጋር የአጋርነት ስምምነት ውል ተፈራርሟል። ስምምነቱን የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አሥፈጻሚ ፍሬሕይወት ታምሩ እና የውኃ እና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ዶክተር ኢንጅነር ሀብታሙ ኢተፋ ተፈራርመዋል። ይህ...
“የሳይበር ደኅንነት ጥናት እና ምርምሮች ከሀገር አቀፍ አልፈው ቀጠናዊ እና አህጉራዊ እንዲኾኑ እንሠራለን”
የኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት አሥተዳደር
አዲስ አበባ: ጥቅምት 29/2016 ዓ.ም (አሚኮ) "አይበገሬ የሳይበር አቅም ለሀገር ሉዓላዊነት" በሚል መሪ ሃሳብ 4ኛው ሀገር አቀፍ የሳይበር ደኅንነት ወር በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው። በዚህ የኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት አሥተዳደር
ባዘጋጀው 4ኛው...








