”ማኅበረሰቡ በቤት ሥራ ማኅበር እናደራጃለን በማለት ገንዘብ ከሚሰበስቡ ደላሎች ይጠንቀቅ” ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ጎሹ...
ባሕር ዳር: ኅዳር 3/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር የመኖሪያ ቤት መሥሪያ ቦታ ለማግኘት ለተደራጁ ማኅበራት እና የልማት ተነሺ አርሶ አደሮች የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ ርክክብ ጀምሯል።
በልማት ተነሺነት ትክ ቦታ እንዲሠጣቸው ካመለከቱት የአርሶ አደር...
“በተቀደሱት ቅርሶች ላይ የደረሰ ጉዳት የለም” የላሊበላ ከተማ አሥተዳደር
ባሕር ዳር: ኅዳር 3/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ከሰሞኑ በታሪካዊቷ ከተማ በተከሰተ ግጭት ምክንያት የደብረ ሮሃ ቅዱስ ላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናት ደኅንነት መነጋገሪያ ኾኖ ሰንብቷል፡፡ ለዓመታት ከእነ ግርማቸው እና ውበታቸው የዘለቁት፣ የኢትዮጵያ ጥንታዊ የሃይማኖት፣ የባሕል...
የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር በመኖሪያ ቤት ቦታ ለተደራጁ ማኅበራት እና የልማት ተነሺ አርሶ አደሮች...
ባሕር ዳር፡ ኅዳር 03/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በባሕር ዳር ከተማ በ1 ሺህ 2 መቶ የቤት ሥራ ማኅበራት ተደራጅተው የመኖሪያ ቤት መሥሪያ ቦታ ለማግኘት እየተጠባበቁ ይገኛሉ።
የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር የመኖሪያ ቤት መሥሪያ ቦታ ለማግኘት ለተደራጁ...
”ቤት በመገንባት ላይ እንጂ በአልባሌ ቦታ ላይ እንደማናገኛችሁ ተስፋ እናደርጋለን” ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ጎሹ...
ባሕር ዳር: ሕዳር 3/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር የመኖሪያ ቤት መሥሪያ ቦታ ለማግኘት ለተደራጁ ማኅበራት እና የልማት ተነሺ አርሶ አደሮች የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ ርክክብ አድርጓል።
የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ የተሰጠው ለአንድ መቶ አርሶ አደሮች...
የኑሮ ውድነት ለማስተካከል ሰላምን በማስፈን ነጻ የምርት ዝውውር መፍጠር እንደሚያስፈልግ የአማራ ክልል ንግድና ገበያ...
ባሕር ዳር: ሕዳር 3/2016 ዓ.ም (አሚኮ) እየተባባሰ የመጣውን የኑሮ ውድነት ለማስተካከል በክልሉ ሰላምን ማስፈን እና ነጻ የምርት ዝውውር መፍጠር እንደሚያስፈልግ ንግድ እና ገበያ ልማት ቢሮ አስታውቋል። በክልሉ ሰላም እንዲሰፍን ሁሉም...







