የፖለቲካ ወንጀሎች የሀገር ስጋት እየሆኑ መምጣታቸው ተገለጸ።
አዲስ አበባ፡ ኅዳር 07/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ሀገር አቀፍ የተቀናጀ የወንጀል መከላከል ስትራቴጂ ማስተግበሪያ ሰነድ ላይ የሚመለከታቸው አካላት ወይይት እያደረጉ ነው።
በውይቱ ላይ የተገኙት የፍትሕ ሚኒስትር፣ የመንግሥት ሕግና ፍትሕ አገልግሎት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ዓለምአንተ አግደው፤...
“ብዙዎች የሚናፍቁትን ቅዱስ ቦታ የደም መፋሰሻ እንዳይኾን መሥራት ይገባል” የላሊበላ ከተማ አስተዳደር ተቀዳሚ ምክትል...
ወልድያ፡ ኅዳር 7/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በላሊበላ ከተማ አሥተዳደር የሰላም ውይይት እየተካሄደ ነው። ውይይቱ በከተማዋ ተፈጥሮ የነበረውን የጸጥታ ችግር በዘላቂነት በመፍታት ሰላም ለማስፈን ያለመ ነው። በውይይቱ የሰሜን ወሎ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ እና የደብረ ሮሃ...
“ለሰላም ለመሥራት ሀቀኝነትን እንጂ አስመሳይነትን አይፈልግም” ምክትል ርእሰ መሥተዳድር አብዱ ሁሴን
ደሴ: ኅዳር 7/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ወቅታዊ ኹኔታ እና ቀጣይ አቅጣጫዎች ላይ የሚመክር የውይይት መድረክ በደሴ ከተማ ተጀምሯል። በውይይቱ ላይ የሚሳተፉት ደሴ እና ኮምቦልቻ ከተሞች እንዲሁም የደቡብ ወሎ፣ ሰሜን ወሎና ዋግኽምራ ዞኖች...
“ያሉንን ሰፊ አቅሞች እና የጋራ የልማት ግቦች ስናጤን ደቡባዊው ዓለም ለደቡብ-ደቡብ የኢኮኖሚ ትብብር...
ባሕር ዳር: ኅዳር 7/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ያሉንን ሰፊ አቅሞች እና የጋራ የልማት ግቦች ስናጤን ደቡባዊው ዓለም ለደቡብ-ደቡብ የኢኮኖሚ ትብብር መጎልበት ታላቅ አቅም እንዳለው እንረዳለን ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ገለጹ፡፡
"ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ...
ከተማ አሥተዳደሩ በተቀናጀ የኅብረተሰብ ተሳትፎ የልማትና የመልካም አሥተዳደር ሥራዎችን በትኩረት እንደሚሠራ ገለፀ።
ባሕር ዳር፡ ኅዳር 07/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በጎንደር ከተማ አሥተዳደር በየደረጃው ያሉ መሪዎች በቀጣይ በአንድ ወር በኅብረተሰቡ ተሳትፎ በሚከናወኑ እቅዶች ዙሪያ ተወያይተዋል ።
ለውይይቱ ተሳታፊዎች መነሻ ፅሁፍ ያቀረቡት የከተማ አሥተዳደሩ ተቀዳሚ...








