የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ምክር ቤት መደበኛ ጉባዔ ተጀምሯል።

ባሕር ዳር: ኅዳር 17/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ምክር ቤት 4ኛ ዙር 11ኛ ዓመት 26ኛ መደበኛ ጉባዔውን ማካሄድ ጀምሯል። ምክር ቤቱ በመደበኛ ጉባዔው በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ይወያያል ተብሎም ይጠበቃል። በጉባዔው የከተማ...

የለሚ ናሽናል ሲሚንቶ ፋብሪካ የክሊንከር ሲሚንቶ ማምረቻ የመጨረሻ ፍሎር የመገጣጠሚያ ሥነ ሥርዓት ተካሄደ።

ባሕር ዳር: ኅዳር 16/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የለሚ ናሽናል ሲሚንቶ ፋብሪካ የክሊንከር ሲሚንቶ ማምረቻ የመጨረሻ ፍሎር የመገጣጠሚያ እና የሮተሪ መዝጊያ ሥነ ሥርዓት እየተካሄደ ነው። የኢስት አፍሪካን ሆልዲንግስ ግሩፕ ቦርድ ሊቀመንበር ብዙአየሁ ታደለ (ዶ.ር) በወቅቱ እንደተናገሩት የለሚ ናሽናል...

“ተቋሙ ጭነት የማጓጓዝ አቅሙን ወደ ሁለት ሚሊዮን ቶን ከፍ አድርጓል” የኢትዮ-ጅቡቲ ባቡር ትራንስፖርት አክሲዮን...

ባሕር ዳር: ኅዳር 16/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የኢትዮ-ጅቡቲ ባቡር ትራንስፖርት አክሲዮን ማኅበር ዋና ሥራ አስፈጻሚ አብዲ ዘነበ (ዶ.ር) በሩብ ዓመቱ 63 ሺህ 81 መንገደኞችን ማስተናገዱን ገልጸዋል። 587 ሺህ ቶን የገቢና ወጪ ጭነት በማጓጓዝ 998 ነጥብ 13...

“አምራች ኢንዱስትሪዎች የሚያነሷቸዉን የመሰረተ ልማት ጥያቄዎች ለመፍታት በትኩረት እንሠራለን” አሕመዲን ሙሐመድ (ዶ.ር)

ደብረ ብርሃን: ኅዳር 16/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማእረግ የከተማ ልማት ዘርፍ ክላስተር አስተባባሪና የከተማ እና መሰረተ ልማት ቢሮ ኅላፊ አሕመዲን ሙሐመድ(ዶ.ር) በደብረብርሃን ከተማ አሥተዳደር ወደ ምርት የገቡ ኢንዱስትሪዎችን እና ግንባታቸዉ እየተፋጠነ የሚገኙ...

የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳዳር ለ820 ባለይዞታዎች የመሬት ባለቤትነት ማረጋገጫ ደብተር መሥጠቱን አስታወቀ፡፡

ባሕር ዳር: ኅዳር 16/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በባሕር ዳር ከተማ አፄ ቴዎድሮሥ ክፍለ ከተማ ለከተማ አርሶ አደሮች እና ተቋማት የመሬት ይዞታ ማረጋጫ ደብተር ሠጥቷል። አርሶ አደር በሬ እንቢአለ በባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር የአፄ ቴዎድሮስ ክፍለ ከተማ...