የብሔር ብሔረሰቦች በዓል ሲከበር በመቻቻል እና በመረዳዳት ሊከበር እንደሚገባ የሰቆጣ ከተማ ነዋሪዎች ገለጹ፡፡
ባሕር ዳር: ሕዳር 21/2016 ዓ.ም (አሚኮ) 18ኛው የብሔር ብሔረሰቦች ቀንን በማስመልከት በሰቆጣ ከተማ አሥተዳደር ምክር ቤት የፖናል ውይይት እየተካሄደ ነው፡፡
በውይይቱ በሀገራዊ አንድነት ዙሪያ ከሃይማኖት አባቶች እና ከወጣቶች ጋር ሰፊ ምክክር ተደርጓል።
በምክክሩ ላይ ጥናታዊ...
ሀገርን የሚረከብ ትዉልድ ለማፍራት ጤናማ ትዉልድ መፍጠር እንደሚገባ ተገለጸ።
ባሕር ዳር: ሕዳር 21/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ጤና ቢሮ የ2016 በጀት ዓመት የዕቅድ ትውውቅ እና የሩብ ዓመት አፈጻጸሙን እየገመገመ ነው፡፡
ግምገማውን በንግግር የከፈቱት የአማራ ክልል ጤና ቢሮ ኀላፊ አብዱልከሪም መንግሥቱ “የነገ ሀገር ተረካቢ...
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከቤልጅየም ጠቅላይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ።
ባሕር ዳር: ኅዳር 21/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ከኮፕ28 ጉባኤ አስቀድሞ ከቤልጅየም ጠቅላይ ሚኒስትር አሌክሳንደር ዴ ክሮ ጋር በኢትዮጵያ አረንጓዴ አሻራ መካነ ርዕይ (ፓቪሊዮን) ተገናኝተዋል፡፡
ሁለቱ መሪዎች በወቅታዊ የሀገር ውስጥ እና ሁለትዮሽ...
“ ተፈጥሮ የለገሰችው በረከት፣ ያልተነካው ሕብስት”
ባሕር ዳር: ኅዳር 21/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ብልሆች የተሰጣቸውን በጥበብ እየተጠቀሙ ዘመናቸውን ይዋጃሉ፤ ከዘመናቸው እየቀደሙ ለልጅ ልጅ የሚተርፍ በረከት ያስቀምጣሉ፣ በዓለሙ ፊት ኮርተው ይታያሉ፡፡ ያላቸውን በረከት፣ ተፈጥሮ የሰጣቸውን ስጦታ ጠንቅቀው ያውቃሉ፡፡ ያወቁትን በሚገባውም መንገድ ይጠቀማሉ፡፡
ያላቸውን...
“የብሔር ብሔረሰቦች ቀን እኩልነታችንን፣ አንድነታችንን፣ ሀገራዊ ሰላማችንን እና መከባበራችንን ለዓለም የምናሳይበት ሊኾን ይገባል” የዋግ...
ሰቆጣ: ኅዳር 20/2016 ዓ.ም (አሚኮ) እኩልነት ላይ የተመሰረተ አንድነታችን ለዘላቂ ሰላማችን በሚል መሪ መልዕክት 18ኛው የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦች ቀን በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር በሰቆጣ ከተማ እየተከበረ ነው።
በብሔረሰብ አሥተዳደሩ ምክር ቤት እየተከበረ በሚገኘው የብሔር...








