የሴቶችን ተሳትፎ በኹሉም ዘርፍ ውጤታማ ለማድረግ እየሠራ መኾኑን የዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር ገለጸ፡፡
ሰቆጣ: የካቲት 24/2016 ዓ.ም (አሚኮ) "ሴቶችን እናብቃ፤ ልማት እና ሰላምን እናረጋግጥ" በሚል መሪ መልእክት በሰቆጣ ከተማ ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን ተከብሯል።
በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ113ኛ ጊዜ፣ በኢትዮጵያ ለ48ኛ ጊዜ እና በአማራ ክልል ለ29ኛ ጊዜ...
የደብረ ብርሃን ከተማ የፍሳሽ ቆሻሻ ማጣሪያ ፕሮጀክት የግንባታ ሥራ ተጀመረ።
ባሕርዳር: የካቲት 25/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በፕሮጀክቱ ማስጀመሪያ ላይ የአማራ ክልል ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባዔ ወይዘሮ ፋንቱ ተስፈዬ፣
በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ የከተሞች ልማት ዘርፍ አሥተባባሪ እና የከተማ እና መሰረተ ልማት...
ሕገ ወጥ የሰዎች ዝውውርን ለመከላከል የሚደረገውን ጥረት ተቋማት እንዲደግፉ ጥሪ ቀረበ
ባሕር ዳር: የካቲት 25/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ፍልሰትን እና ሕገ ወጥ የሰዎች ዝውውርን ለመከላከል የሚደረገውን ጥረት ተቋማት እንዲደግፉ የሴቶች እና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ጥሪ አቅርቧል።
ሚኒስቴሩ ባለፉት ስድስት ወራት ፍልሰትን እና ሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውርን ለመከላከል በግንዛቤ...
በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ በክልሉ 255 የማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪዎች ወደ ሥራ መግባታቸው ተገለጸ፡፡
ደብረ ብርሃን: የካቲት 25/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ ታምርት የኢንዱስትሪ ፎረም ምክክር በደብረ ብርሃን ከተማ እየተካሄደ ነው። በፎረሙ መክፈቻ ላይ የተገኙት የከተማ አሥተዳደሩ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ በድሉ ውብሸት እያጋጠሙ ያሉ ችግሮችን ለመፍታት እና የኢንዱስትሪዎችን ምርታማነት...
ወልድያ ዩኒቨርሲቲ የትራንስፖርት ዘርፉን ለማዘመን ከሰሜን ወሎ ዞን ትራንስፖርት መምሪያ ጋር የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረመ።
ወልድያ: የካቲት 25/2016 ዓ.ም(አሚኮ) ዩኒቨርሲቲው የሰሜን ወሎ እና የዋግኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር የትራንስፖርት አገልግሎት ላይ ያተኮረ ጥናት አድርጓል።
ከሁለቱ ዞኖች ከተውጣጡ የባለድርሻ አካላት ጋርም በጥናት ግኝቱ ላይ ምክክር አድርጓል።
የሰሜን ወሎ ዞን መንገድ ትራንስፖርት መምሪያ...







