ከባሕር ዳር – ጋሸና – አላማጣ የተዘረጋው መስመር በመበጠሱ ኃይል መቋረጡን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል...

ባሕር ዳር: የካቲት 26/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ከባሕር ዳር - ደብረታቦር - ንፋስ መውጫ - ጋሸና - አላማጣ የተዘረጋው ባለ 230 ኪሎ ቮልት የከፍተኛ ኃይል ማስተላለፊያ መስመር በመበጠሱ በአካባቢዎቹ ኃይል መቋረጡን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታውቋል። በተቋሙ...

የምሥራቅ ኢትዮጵያ ታላቁ ጀብዱ-ካራማራ

ባሕር ዳር: የካቲት 26/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ለረጅም ዘመን በሀገሪቱ የነበረውን ዘውዳዊ ሥርዓት እንደ ቧልት ጥሎ ሥልጣን በድንገት የተቆናጠጠው ወታደራዊው መንግሥት መንበሩ ፈጽሞ አልረጋ ብሎታል፡፡ የውስጥ ቀጋ የውጭ አልጋ የኾኑት ገንጣይ ተገንጣዮች የሀገሪቷን የመከራ ዘሃ...

የኢትዮጵያን የሳይበር ደኅንነት እና ሉዓላዊነትን ለማስጠበቅ ዲጅታል ሽግግርን መተግበር እንደሚያስፈልግ የኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት አሥተዳደር...

አዲስ አበባ: የካቲት 26/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት አሥተዳደር የሳይበር ደኅንነት እና የዲጂታል ሽግግር ጉባኤ በአዲስ አበባ እያካሄደ ነው። ጉባኤውን የኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት አሥተዳደር ከኢትዮጵያ ሳይበር ደኅንነት ማኅበር ጋር በመተባበር ነው ያዘጋጀው። የኢንፎርሜሽን መረብ...

የሚኒስትሮች ምክር ቤት የ2016 በጀት ዓመት ሁለተኛ ሩብ ዓመት አፈጻጸም ግምገማ ተጀምሯል።

ባሕር ዳር: የካቲት 26/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በተገኙበት የሚኒስትሮች ምክር ቤት የ2016 በጀት ዓመት ሁለተኛ ሩብ ዓመት አፈጻጸም ግምገማ ተጀምሯል። ግምገማው አራቱን የአስተዳደርና ፍትህ፣ የማኅበራዊ፣ የኢኮኖሚያዊ ዘርፎችን በተመለከተ በቀረቡ አፈፃፀሞች ላይ...

በአማራ ክልል ከ187 ሺህ 800 በላይ የገጠር ነዋሪዎች አማራጭ የኃይል ምንጭ ቴክኖሎጂ ተጠቃሚ ኾኑ

ባሕር ዳር: የካቲት 26/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በአማራ ክልል በግማሽ በጀት ዓመቱ በተሰራጩ አማራጭ የኃይል ምንጭ ቴክኖሎጂዎች ከ187 ሺህ 800 በላይ የገጠር ነዋሪዎችን ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉን የክልሉ ውኃ እና ኢነርጂ ቢሮ አስታወቀ። በክልሉ በሁሉም የገጠር አካባቢዎች አማራጭ...