እርስ በእርስ መገዳደል እንዲቆም እና ማኅበረሰቡ ሰላሙን እንዲጠብቅ ብጹእ አቡነ መቃሪዮስ አሳሰቡ፡፡
ባሕርዳር: መጋቢት 03/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በአዳርቃይ ወረዳ በሰሜኑ ጦርነት ከግለሰብ ንብረት ጀምሮ እስከ መንግሥት እና የሃይማኖት ተቋማት ድረስ ከፍተኛ ውድመት መድረሱ ይታወሳል። በወረዳው ውድመት የተፈጸመባቸው የእምነት ተቋማትን መልሶ ለመገንባት እና የአካባቢውን ሰላም ማስጠበቅ...
“የምክክር መድረኩ ኀላፊነትን በአግባቡ ለመወጣት እና የሕዝብን ጥያቄ ለመመለስ የሚያስችል የጋራ መግባባት የሚፈጥር ነው”
ባሕር ዳር: መጋቢት 03/2016 ዓ.ም (አሚኮ) "ፈተናዎችን በጽናት እና በቁርጠኝነት በመሻገር የሕዝባችንን ዘላቂ ሰላም እና ልማት እናረጋግጣለን" በሚል መሪ መልእክት የምክክር እና የውይይት መድረክ በባሕር ዳር ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡
የፌዴራል ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኀላፊዎች...
የአረርቲ ከተማን የመጠጥ ውኃ ጥያቄው ለመመለስ እየተሠራ ነው ተባለ፡፡
ባሕርዳር: መጋቢት 03/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በምንጃር ሸንኮራ ወረዳ የአረርቲ ከተማ አሥተዳደር ነዋሪዎች የንጹህ መጠጥ የውኃ እጥረት እንዳለባቸው ተናገሩ፡፡ የከተማ አሥተዳደሩ የንፁህ መጠጥ ውኃ ሽፋን 35 በመቶ ብቻ ነው፡፡ ይህም በየጊዜው እየጨመረ የመጣውን የነዋሪዎች...
ዘላቂ ሰላም ለማስፈን አዲሱ ትርክት ብዝኃነትን እና አብሮነትን መሰረት ያደረገ ሊኾን እንደሚገባ የሰላም ሚኒስትሩ...
ባሕርዳር: መጋቢት 03/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የሰላም ሚኒስትሩ ብናልፍ አንዱዓለም የተቋሙን የስድስት ወራት አፈጻጸም አስመልክቶ በሰጡት ማብራሪያ፤ ዘላቂ ሰላምን በመገንባት እና የፌደራል ሥርዓትን ከማጎልበት አኳያ አበረታች ሥራ መሠራቱን ገልፀዋል።
በክልሎች መካከል ያለውን ግንኙነት የማጠናከር እና...
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን አባቶች የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎበኙ።
ባሕርዳር: መጋቢት 03/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ከተለያዩ የኢትዮጵያ አካባቢዎች የተውጣጡ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን አባቶች የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎብኝተዋል፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለጎብኝዎቹ ገለጻ አድርገዋል፡፡ ጎብኝዎቹም የዓድዋ ድል መታሰቢያ...








