ከ404 ሺህ ኩንታል በላይ የአፈር ማዳበሪያ ወደ ብሔረሰብ አሥተዳደሩ መግባቱን የአዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር ግብርና...

እንጅባራ: መጋቢት 09/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በአዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር ለ2016/17 የመኸር ሰብል ልማት 842 ሺህ 303 ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ ለመጠቀም ታቅዷል። በብሔረሰብ አሥተዳደሩ ለምርት ዘመኑ ከታቀደው ግብዓት ውስጥ እስከ አሁን ድረስ 404 ሺህ 38 ኩንታል...

የደብረ ብርሃን ከተማ አሥተዳደር በተገኘው ሰላም የልማት ሥራዎች ላይ ትኩረት አድርጎ እየሠራ መኾኑን...

ደብረ ብርሃን: መጋቢት 9/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የደብረ ብርሃን ከተማ አሥተዳደር በተገኘው ሰላም የልማት ሥራዎች ላይ ትኩረት አድርጎ እየሠራ መኾኑን አስታውቋል። የደብረ ብርሃን ከተማ አሥተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ በድሉ ውብሸት ባለፉት ሰባት ወራት 17 ኢንዱስትሪዎች...

“ለሀገር አቀፉ የከፍተኛ ትምህርት መግቢያ ፈተና በምናደርገው ዝግጅት የመጻሕፍት እጥረት ችግር ፈጥሮብናል” ተማሪዎች እና...

ደብረ ብርሃን: መጋቢት 09/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የደብረ ብርሃን አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት መምህራን እና ተማሪዎች ለሀገር አቀፉ የከፍተኛ ትምህርት መግቢያ ፈተና በሚያደርጉት ዝግጅት የመጻሕፍት እጥረት ችግር እንደፈጠረባቸው ገልጸዋል። ተማሪዎቹ የተሻለ ውጤት ለማስመዝገብ በግላቸው ከሚያደርጉት...

“የዓለም ባንክ ለኢትዮጵያ ላደረገው ያላሳለሰ ድጋፍ እናመሰግናለን” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)

ባሕር ዳር: መጋቢት 9/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ከዓለም ባንክ የኢትዮጵያ ዳይሬክተር ኡስማን ዲዮን ጋር መወያየታቸውን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) አስታወቁ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከዓለም ባንክ የኢትዮጵያ ዳይሬክተር ኡስማን ዲዮን ጋር ተወያይተዋል ብለዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ...

በማኅበረሰቡ ተሳትፎ በ50 ሚሊዮን ብር በሚገመት ወጭ አምስት መድኃኒት ቤቶች ተገንብተው መጠናቀቃቸውን የደሴ ከተማ...

ደሴ: መጋቢት 09/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የደሴ ከተማ አሥተዳደር ከእቅዱ ከ88 በመቶ በላይ የጤና መድኅን ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉን መምሪያው ገልጿል። የደሴ ከተማ አሥተዳደር ምክትል ከንቲባ እና የጤና መምሪያ ኀላፊ ሰዒድ የሱፍ ለአሚኮ እንደገለጹት በመንግሥት...