“በጎጃም ኮማንድ ፖስት ስር የሚገኘው ኮር የተሻለ ግዳጅ ለመፈጸም ራሱን ማዘጋጀት አለበት” ብርጋዴር ጀኔራል...

ባሕር ዳር፡ መጋቢት 12/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ኮሩ ከክፍለጦር እና ከሬጅመንት አመራሮች ጋር እስካሁን ያደረጋቸውን ስምሪቶች ገምግሟል። በግምገማው የተገኙት ብርጋዴር ጀኔራል አዘዘው መኮንን እንደተናገሩት ኮሩ በአማራ ክልል በምስራቅ ጎጃም ዞን በመሠማራት የጽንፈኛ ቡድኑ ላይ እርምጃ...

”የከተሞች ችግር መዋቅር በመዘርጋት እና ቴክኖሎጂ በመጠቀም ብቻ አይፈታም” የከተማ እና መሠረተ ልማት ሚኒስትር...

ባሕር ዳር: መጋቢት 12/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር በየደረጃው ከሚገኙ የከተማ አስተዳደሩ የሥራ ኀላፊዎች ጋር የልማት እና መልካም አሥተዳደር ጉዳዮችን በመገምገም የ60 ቀናት የእቅድ ኦሬንቴሽን አካሂዷል። የከተማ አሥተዳደሩ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ጎሹ...

“ሀገራት በአዲስ አበባ አዳዲስ ኢምባሲያቸውን መክፈታቸው ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅም አስፈላጊ ነው” የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ: መጋቢት 12/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ኾነው አዲስ የተሾሙት አቶ ነብዩ ተድላ በሰጡት ሳምንታዊ መግለጫ አዳዲስ ኢምባሲዎች እና የዓለም አቀፍ ተቋማት ቢሮ በአዲስ አበባ እየከፈቱ ነው ብለዋል። በአሁኑ ጊዜ...

የሰላም ግንባታ ሥራዎችን ውጤታማ ለማድረግ ኅብረተሰቡን ያሳተፈ ተደጋጋሚ ሕዝባዊ ውይይት መደረጉን ማዕከላዊ ጎንደር ዞን...

ጎንደር: መጋቢት 12/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በፍትሕ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ.ር) የሚመራው የፌዴራል የድጋፍ እና ሱፐርቪዥን ቡድን ከማዕከላዊ ጎንደር ዞን አሥተዳደር ከተውጣጡ የሥራ ኀላፊዎች ጋር በጎንደር ከተማ እየመከሩ ነው። ምክክሩ ባለፉት ወራት በተከናወኑ የሰላም፣ የልማት...

በ135 የደንበኞች አገልግሎት መስጫ ማዕከላት የቆጣሪ ውል እድሳት እየተደረገ እንደሚገኝ የአማራ ክልል ኤሌክትሪክ አገልግሎት...

ባሕር ዳር: መጋቢት 12/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ለቀጣይ አምስት ዓመታት የሚያገለግል የቆጣሪ ውል እድሳት ከሕዳር 1/2016 ዓ.ም እስከ መጋቢት 30/2016 ዓ.ም ለማጠናቀቅ ወደ ሥራ መግባቱ ይታወሳል። ይሁን እንጅ በተለያዩ ምክንያቶች የቆጣሪ ውል እድሳቱን...