”ሀገርን ማፍረስ፣ ሥልጣንን በጉልበት መቀማት የማይቻልበት ሀገር እና ክልል መኾናችንን አሳይተናል” ተቀዳሚ ምክትል...
ባሕር ዳር: መጋቢት 16/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ብልጽግና ፓርቲ ''ቃልን በተግባር ለኢትዮጵያ ብልጽግና'' በሚል መሪ መልዕክት ኮንፈረንስ አካሂዷል። በኮንፈረንሱ ባለፈው ሁለት ዓመት ተኩል በከተማ አሥተዳደሩ፣ በአማራ ክልል እና በኢትዮጵያ የተሠሩ የልማት...
በአፈጉባዔ አገኘሁ ተሻገር የተመራ የልዑካን ቡድን የዓለም ፓርላማዎች ኅብረት ጉባዔ ላይ እየተሳተፈ ነው።
ባሕር ዳር፡ መጋቢት 16/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በፌደሬሽን ምክር ቤት አፈጉባዔ አገኘሁ ተሻገር የተመራ የኢትዮጵያ የልዑካን ቡድን በ148ኛው የዓለም ፓርላማዎች ኅብረት ጉባዔ ላይ እየተሳተፈ ይገኛል። 148ኛው የኅብረቱ ጉባኤ "የፓርላማ ዲፕሎማሲ፡ ለሰላምና መግባባት ድልድይ መገንባት"...
“ከ90 ሺህ በላይ ለሚኾኑ ወጣቶች የሥራ እድል መፍጠር ተችሏል” የማዕከላዊ ጎንደር ዞን
ጎንደር: መጋቢት 16/2016 ዓ.ም (አሚኮ)"ቃልን በተግባር ለኢትዮጵያ ብልጽግና" በሚል መሪ መልዕክት የማዕከላዊ ጎንደር ዞን ብልጽግና ፖርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ድርጅታዊ ኮንፈረንስ እያካሄደ ነው። በኮንፈረንሱ የተገኙት የክልሉ ወጣቶች እና ስፖርት ቢሮ ኀላፊ እርዚቅ ኢሳ ፓርቲው...
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ከደቡብ ሱዳን ጄኔራል አኮል ኩር ኩችን ጋር ተወያዩ።
ባሕር ዳር: መጋቢት 16/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ከደቡብ ሱዳን ጄኔራል አኮል ኩር ኩችን ጋር ተወያይተዋል።
"ዛሬ ጠዋት የደቡብ ሱዳኑን ጄኔራል አኮል ኩር ኩችን አነጋግሬያለሁ። ውይይታችን በምሥራቅ አፍሪካ መረጋጋትን እና ልማትን...
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለሐጅ እና ዑምራ ተጓዦች የሚሰጠውን አገልግሎት አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገለጸ።
ባሕር ዳር፡ መጋቢት 16/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ለሐጅ እና ዑምራ ተጓዦች የሚሰጠውን አገልግሎት አጠናክሮ እንደሚቀጥል የአየር መንገዱ ዋና ሥራ አስፈጻሚ መስፍን ጣሰው ገለፁ። የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከሙስሊም ማኅበረሰብ ጋር የኢፍጣር መርኃ-ግብር...







