ባለፉት ወራት በክልሉ የተፈጠረው የፀጥታ መደፍረስ በዞኑ ቁሳዊ እና ሰብዓዊ ውድመት ማድረሱን የደቡብ ወሎ...
ደሴ: መጋቢት 18/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ባለፉት ወራት በክልሉ የተፈጠረው የፀጥታ መደፍረስ በዞኑ የመንግሥት ተቋማት ላይ ዘረፋ እና ውድመት እንዲደርስባቸው፣ ሕገ ወጥነት እንዲስፋፋ እና የኑሮ ውድነት እንዲባባስ ማድረጉን የደቡብ ወሎ ዞን ዋና አሥተዳዳሪ አሊ መኮንን ተናግረዋል፡፡...
“እየተስተዋለ ያለው አዲስ የሥራ ባሕል ማቆጥቆጥ በመላው ሀገራችን ሊቀዳ እና ሊባዛ የሚገባው ነው” ጠቅላይ...
ባሕር ዳር: መጋቢት 18/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ዛሬ ጠዋት በአዲስ አበባ ከተማ እየተካሄደ የሚገኘውን የኮሪደር ልማት ሥራ ሂደት መገምገማቸውን ገልጸዋል። ቀዳሚ አላማችን አዲስ አበባ ለነዋሪዎቿ ኑሮ የተመቸች ሳቢ ከተማ ለማድረግ...
“ከሰላም ማስከበር ሥራው ጎን ለጎን የልማት ሥራ በትኩረት እየተሠራ ነው” የማዕከላዊ ጎንደር ዞን
ጎንደር: መጋቢት 18/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የማዕከላዊ ጎንደር ዞን ዋና አሥተዳዳሪ ወርቁ ኃይለማርያም በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ መግለጫ ሰጥተዋል። ዋና አሥተዳዳሪው ሰላምን በማረጋገጥ ልማትን የትኩረት ማዕከል ማድረግ የወቅቱ አንገብጋቢ ጉዳይ መኾኑን አንስተዋል። ይሁን እንጅ "በጽንፈኛ ኃይሉ የተከሰተው...
“የብልጽግና ፓርቲ ለሰላም እና ደኅንነት ሥራዎች ቅድሚያ ሰጥቶ ይሠራል” ማማሩ አያሌው (ዶ.ር)
ደብረ ብርሃን: መጋቢት 18/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የአማራ ክልል ውኃ እና ኢነርጂ ቢሮ ኀላፊ ማማሩ አያሌው (ዶ.ር) የብልጽግና ፓርቲ እያጋጠሙት የሚገኙ በርካታ ተግዳሮቶችን ስንቅም ትጥቅም እያደረገ ፈተናዎችን እያሸነፈ ለሕዝብ የገባውን ቃል ለመፈጸም ይሠራል ብለዋል::
ቢሮ ኀላፊው የሰሜን...
በሰላም መደፍረስ ምክንያት የመንግሥት አገልግሎት ተቋርጦባቸው የነበሩ አከባቢዎችን ሥራ ለማስጀመር እየሠራ መሆኑን የአዊ ብሔረሰብ...
ባሕር ዳር: መጋቢት 18/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የብሔረሰብ አሥተዳደሩ ዋና አሥተዳዳሪ ቴዎድሮስ እንዳለው በወቅታዊ የሰላም እና የልማት ሥራዎች ዙሪያ መግለጫ ሰጥተዋል። ዋና አሥተዳዳሪው በመግለጫቸው ባለፉት ስምንት ወራት በክልሉ ብሎም በብሔረሰብ አሥተዳደሩ በተፈጠረው የሰላም መደፍረስ በርካታ...







