“የሕዝብን ጥቅም ለመጉዳት በሚንቀሳቀሱ ኃይሎች ላይ የእርምት እርምጃ በመውሰድ ሕግ የማስከበር ግዳጅን አጠናክረን እንቀጥላለን”...
ደብረ ማርቆስ: መጋቢት 26/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የምሥራቅ ጎጃም ኮማንድ ፖስት ከአማራ ክልል የፀጥታ ኃይል ጋር በመቀናጀት በተሰማራበት ቀጣና ሕግ የማስከበር ተልዕኮውን በብቃት እየፈጸመ እንደሚገኝ አስታውቋል። ኮማንድ ፖስቱ ባደረጋቸው የኦፕሬሽን እና የስምሪት ሥራዎች የፅንፈኞችን የጥፋት...
በደቡብ ወሎ ዞን ለሚገኙ ተፈናቃይ ወገኖች ድጋፍ ተደረገ፡፡
ባሕር ዳር: መጋቢት 25/2016 ዓ.ም (አሚኮ) አግማስ ኢትዮጵያ እና ተቅዋ ሀበሻ ውሜንስ ግሎባል ኦርጋናይዜሽን ከዲኤንቪ ደሴ ጋር በመተባበር በዞኑ በተለያየ መጠለያ ውስጥ ለሚገኙ ተፈናቃይ ወገኖች የእለት ምግብ ድጋፍ አድርገዋል፡፡ በደቡብ ወሎ ዞን ከ47 ሺህ...
በተሠራ የተቀናጀ ሕግ የማስከበር ሥራ አንፃራዊ ሰላም ማምጣት መቻሉን የኦሮሞ ብሔረሰብ አሥተዳደር ገለጸ።
ከሚሴ: መጋቢት 25/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በተሠራ የተቀናጀ የሕግ ማስከበር ሥራ አንፃራዊ ሰላም ማምጣት መቻሉን በአማራ ክልል የኦሮሞ ብሔረሰብ አሥተዳደር ገልጿል። በአማራ ክልል ኦሮሞ ብሔረሰብ አሥተዳደር ከከሚሴ ከተማ ነዋሪዎች ጋር በወቅታዊ የሰላም ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት...
በደብረ ብርሃን ከተማ የሚገነባው ዘመናዊ የደረቅ ቆሻሻ ማስወገጃ ፕሮጀክት ግንባታ 95 በመቶ ደረሰ።
ደብረ ብርሃን: መጋቢት 25/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በደብረ ብርሃን ከተማ ውስጥ የሚገነባው ዘመናዊ የደረቅ ቆሻሻ ማስወገጃ ፕሮጀክት ግንባታ 95 በመቶ መድረሱን ከተማ አሥተዳደሩ ገልጿል። ይህ የተገለጸው የክልሉ እና የከተማ አሥተዳደሩ ከፍተኛ እና መካከለኛ የሥራ...
በፑንትላንድ አዲስ የተመረጠው መንግሥት ከኢትዮጵያ ጋር ያለውን ግንኙነት የማሳደግ ፍላጎት እንዳለው ገለጸ።
ባሕር ዳር: መጋቢት 25/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በፑንትላንድ አዲስ የተመረጠው መንግሥት ከኢትዮጵያ ጋር ያለውን ግንኙነት የማሳደግ ፍላጎት እንዳለው ገልጿል። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ በፑንትላንድ የገንዘብ ሚኒስትር ሞሐመድ ፋራህ ከተመራ ልዑክ ጋር ተወያይተዋል፡፡...








