በድርቅ በተጎዱ አካባቢዎች የእንሰሳትን ሞት ለማስቀረት ድጋፍ እንዲደረግ ተጠየቀ፡፡
ባሕር ዳር: መጋቢት 27/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል በተፈጠረው የዝናብ እጥረት በአንዳንድ አካባቢዎች ድርቅ ተከስቷል፡፡ ከእነዚህም ውስጥ የተከዜ ተፋሰስ አካባቢ አንዱ ነው፡፡ በተለይም በዋግኸምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር እና በሰሜን ጎንደር ዞን ድርቁ የከፋ ነው፡፡...
በቀሪዎቹ የበልግ ወራት ከመደበኛ በላይ ዝናብ እንደሚኖር የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት ገለጸ፡፡
አዲስ አበባ: መጋቢት 26/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የነበረውን የወቅት አጋማሽ የአየር ጠባይ ግምገማ እና በሚቀጥሉት የበልግ ወራቶች የሚጠበቀውን የአየር ጠባይ አስመልክቶ ገለጻ ተደርጓል፡፡ ባለፉት ሁለት የበልግ ወራት የበልግ ዝናብ ተጠቃሚ በኾኑት በደቡብ፣ በደቡብ ምስራቅ እና...
ዘራፊው ቡድን በደጀን ወረዳ የአካባቢውን ወጣት በሀሰት ፕሮፖጋንዳ እያሳመነ ሲያሰለጥንበት የነበረውን ማሠልጠኛ ሙሉ በሙሉ...
ባሕር ዳር: መጋቢት 26/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በምሥራቅ ጎጃም ዞን ደጀን ወረዳ ዝብልብሊት ቀበሌ ላይ የክፍለ ጦሩ ቃኝ የኮር መሃንዲስ እና የወረዳው ፀጥታ ኀይል በጥምረት በጠላት ላይ የማያዳግም እርምጃ ወስደዋል። ዘራፊው ቡድን የአካባቢውን ወጣት በሀሰት ፕሮፖጋንዳ...
“ዲያስፖራው በሀገር ውስጥ ልማት ተሳታፊ እንዲኾኑ ምቹ ሁኔታ መፍጠር ያስፈልጋል” አቶ ዳንኤል ደሳለኝ
ባሕር ዳር: መጋቢት 27/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የኢትዮጵያ ዲያስፖራ አገልግሎት ከአማራ ክልል የርእሰ መሥተዳድሩ የዲያስፖራ ጉዳዮች አማካሪ ጋር በባሕር ዳር ከተማ ውይይት አካሂዷል። ውይይቱ በውጭ ሀገር የሚኖሩ ትውልድ ኢትዮጵያዊያንን በተለያዩ የኢንቨስትመንት አማራጮች እና በመኖሪያ ቤት ልማት...
“የዲጂታል የፋይናንስ ሥርዓት ተጠቃሚዎች ቁጥር ከፍተኛ ዕድገት እያስመዘገበ ነው” የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ
ባሕር ዳር: መጋቢት 27/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ ማሞ ምህረቱን ጨምሮ የሀገር ውስጥ እና ዓለም አቀፍ የገንዘብ ተቋም ኀላፊዎች እና ተወካዮች በተገኙበት የኢትዮጵያ ዲጂታል ፋይናንስ ሥርዓት የምክክር መድረክ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው።
መድረኩ...








