ዋግ ኽምራን ከሴፍትኔት ተጠቃሚነት ለማላቀቅ በኢንቨስትመንቱ ዘርፍ ላይ መሥራት እንደሚገባ የአማራ ክልል ሲቪል ሰርቪስ...
ባሕር ዳር: መጋቢት 28/2016 ዓ.ም (አሚኮ)“ኢትዮጵያ ታምርት እኛም ሰላሟን እንጠብቅ” በሚል መሪ መልዕክት በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር ኢንቨስትመንት መምሪያ እና በሰቆጣ ከተማ ኢንቨስትመንት ጽሕፈት ቤት አስተባባሪነት ከባለድርሻ አካላት ጋር የኢንቨስትመንት ንቅናቄ መድረክ እየተካሄደ ነው።...
በሀገሪቱ በተለያዩ አካባቢዎች የመንግሥትን የለውጥ ሥራ የሚደግፉ ሰልፎች እየተካሄዱ ነው፡፡
ባሕር ዳር፡ መጋቢት 27/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በመዲናዋ አዲስ አበባ ጨምሮ በሐረሪ ክልል፣በወላይታ ሶዶ እና አርባ ምንጭ ከተሞች በለውጡ መንግሥት የተገኙ ስኬቶችን የሚደግፍ ሕዝባዊ ሰልፎች ናቸው የተካሄዱት፡፡ በመዲናዋ አዲስ አበባ በተካሄደው ሰልፍ ላይ እንደተገለጸው...
“የ”ፊቼ ጫምበላላ” በዓል በአብሮነት፣ በሰላም እና በመረዳዳት እሴት የሚከበር በዓል ነው” የሲዳማ ክልል
ባሕር ዳር፡ መጋቢት 27/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የሲዳማ የዘመን መለወጫ የኾነው “ፊቼ ጫምባላላ” በዓል በሀዋሳ ከተማ የፍቅር ሀይቅ ዳርቻ በሚገኘው 'ሶሬሳ ጉዱማሌ' እየተከበረ ነው።
የ''ፊቼ ጫምበላላ'' በዓል አብሮነትን፣ ሰላምን እና መረዳዳትን በሚያጠናክሩ...
“የድርቅ አደጋን ለመከላከል እና ለመቀነስ የተሰጠው ምላሽ ፈጣን ነበር” ምክትል ርእሰ መሥተዳደር አብዱ ሁሴን
ባሕር ዳር: መጋቢት 28/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል አደጋ መከላከል ዐቢይ ኮሚቴ እስካሁን በተሠሩ ሥራዎች እና በቀጣይ አቅጣጫዎች ዙሪያ ውይይት አድርጓል፡፡ በውይይቱ የድርቅ አደጋውን ለመከላከል የተሠራው ሥራ አበረታች መኾኑ ተመላክቷል፡፡ የአማራ ክልል አደጋ መከላከል...
ከ572 ሺህ ኩንታል በላይ የአፈር ማዳበሪያ ወደ አካባቢው መግባቱን የምዕራብ ጎጃም ዞን ገለጸ፡፡
ባሕር ዳር: መጋቢት 27/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የምዕራብ ጎጃም ዞን ግብርና መምሪያ ኀላፊ ተስፋየ አስማረ በዘንድሮው የመኸር እርሻ 250 ሺህ ሄክታር መሬት በሰብል ለማልማት ታቅዶ እየተሠራ እንደሚገኝ ነው የተናገሩት፡፡ በምርት ዘመኑ 11 ሚሊዮን ኩንታል ምርት...








